ከ«ንግድ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 10፦
*2100 ዓክልበ. ግ. - አንድ [[ካሩም]] (የንግድ ጣቢያ ሠፈር) በ[[ኤብላ]] ግዛት ይመሠረታል።
*2075 ዓክልበ. ግ. - የ[[አካድ]] ነጋዴዎች ወገን በ[[ቡሩሻንዳ]] (በ[[ሐቲ]]) ይጠቀሳሉ።
*1985 ዓክልበ. ግድም - ከእሳት በኋላ ብዙ ብር በ[[ፒሬኔ ተራሮች]] ተገኝቶ ለ[[ፊንቄ]] ሰዎች በርካሽ ተነገደ። ([[ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ]] - አፈ ታሪክ)
*1983 ዓክልበ. - [[የኡር-ናሙ ሕግጋት]] መደበኛ [[ምና]] = ስልሳ [[ሰቀል]] (የክብደት ልክ) ደነገገ።
*1900-1740 ዓክልበ. ግ. - የ[[አሦር]] ንጉሥ [[ኢሉሹማ]] በርካታ ብረታብረት ወደ [[መስጴጦምያ]] አስገባ፤ ከዚያ ጀምሮ አሦራውያን ካሩም በ[[ካነሽ]]ና ሐቲ አስተዳደሩ።