ከ«የኤሽኑና ሕግጋት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''የኤሽኑና ሕግጋት''' በሁለት ጽላቶች በ[[1937]] እና [[1939]] ዓ.ም. በ[[ኢራቅ]] ተገኙ። ምናልባት 1775 ዓክልበ. አካባቢ እንደ [[ኤሽኑና]] ሕግ ፍትሕ ሆነው ወጡ፤ የትኛው ንጉሥ እንዳወጣቸው ግን እርግጥኛ አይደለም።
 
ከነዚህ ሕገጋት ብዙዎቹ የ[[ሐሙራቢ]] ሕግጋት (1704 ዓክልበ. ግድም) ይመስላሉ፤ እንዲሁም ብዙዎቹ በ[[ኦሪት ዘፍጥረትዘጸአት]] 21 እና 22 በ[[ሕገ ሙሴ]] (1661 ዓክልበ. ግድም) መልስ አገኙ። ሆኖም ከነዚህ ሕጎች መካከል ያላቸው ልዩነቶች ደግሞ ጥቂት አይደሉም።
 
ሌሎችም ሕግጋት ነበሩ፤ ነገር ግን ጽሑፊ በፍርስራሽ ሆኖ በሙሉ ሊነበብ አይቻልም። ከተረፉት ሕግጋት መሃል፦