ከ«አሹር-ዱጉል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 3፦
''[[የአሦር ነገሥታት ዝርዝር]]'' የተባለው ሰነድ እንደሚለው፣ ለ፮ ዓመታት ከ[[1 እሽመ-ዳጋን]] ቀጥሎ ነገሠ። ስለ አሹር ዱጉል በተጨማሪ እንዲህ ይተርካል፦ «አሹር-ዱጉል ዲቃላ ልጅ ነበረ፣ የዙፋን ማዕረግ አልነበረውም። በአሹር-ዱጉል ዘመን መጀመርያ፣ 6 ሌሎች «ዲቃላ» የተባሉ ጣውንት ነገሥታት ተነሡ፦ አሹር-አፕላ-ኢዲ፣ ናሲር-ሲን፣ ሲን-ናሚር፣ ኢፕቂ-ኢሽታር፣ አዳድ-ሳሉሉ እና አዳሲ ናቸው።»
ከነዚህ ስድስት በላይ፣ በሌላ መዝገብ ዘንድ ሁለት ሌሎች፣ [[ሙት-አሽኩር]] (የእሽመ-ዳጋን ልጅ)፣ እና ሪሙ-... ከእሽመ-
የአሹር-ዱጉል ተከታይ በዝርዝሩ ላይ የተጠቀሰው አዳሲ ልጅ [[ቤሉ-ባኒ]] ይባላል። ስለዚህ ያ አዳሲ እንደ አዲሱ አሦራዊ ቤተ መንግሥት መስራች ይቆጠራል።
|