ከ«አሹር-ዱጉል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''አሹር-ዱጉል''' ከ1678 እስከ 1672 ዓክልበ. ('ኡልትራ አጭሩ' አቆጣጠር) የ[[አሦር]] ንጉሥ ነበረ።
 
''[[የአሦር ነገሥታት ዝርዝር]]'' የተባለው ሰነድ እንደሚለው፣ ለ፮ ዓመታት ከ[[1 እሽመ-ዳጋን]] ቀጥሎ ነገሠ። ስለ አሹር ዱጉል በተጨማሪ እንዲህ የተረካልይተርካል፦ «አሹር-ዱጉል ዲቃላ ልጅ ነበረ፣ የዙፋን ማዕረግ አልነበረውም። በአሹር-ዱጉል ዘመን መጀመርያ፣ 6 ሌሎች «ዲቃላ» የተባሉ ጣውንት ነገሥታት ተነሡ፦ አሹር-አፕላ-ኢዲ፣ ናሲር-ሲን፣ ሲን-ናሚር፣ ኢፕቂ-ኢሽታር፣ አዳድ-ሳሉሉ እና አዳሲ ናቸው።»
 
ከነዚህ ስድስት በላይ፣ በሌላ መዝገብ ዘንድ ሁለት ሌሎች፣ [[ሙት-አሽኩር]] (የእሽመ-ዳጋን ልጅ)፣ እና ሪሙ-... ከእሽመ-ሳጋን በኋላ ይዘርዝራል እንጂ ሌሎቹን አይጠቅስም። ከዚህ በላይ በዚህ ወቅት የ[[ባቢሎን]] አገረ ገዥ ፑዙር-ሲን ንጉሡን [[አሲኑም]] (የሻምሺ-አዳድ ልጅ-ልጅ) [[አሞራዊ]] ስለ ነበር ከዙፋዙ እንዳባረረው በማለት አስቀረጸ። ስለዚህ በተጠቅላላ በነዚህ ፮ ዓመታት ምናልባት ፲ ሰዎች ለአሦር ዙፋን ይወዳደሩ ነበር።