ከ«ሐምሌ ፩» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
 
መስመር፡ 12፦
[[ጥር 17|ጥር ፲፯]] ቀን [[2002|፳፻፪]] ዓ/ም [[ሜዲተራኒያን ባሕር]] ላይ የሠላሳ አንድ ኢትዮጵያውያን እና የሃምሳ ዘጠኝ ሌላ ዜጎች ሕይወት የጠፋበት [[የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 409]] እንደዚሁ የ(Boeing 737-8AS) አውሮፕላን ነበር።
 
[[1997|፲፱፻፺፯]] ዓ/ም በ[[ስኮትላንድ]] '''ግሌን ኢግልስ''' የተካሄደው የቡድን ስምንት (G8) ስብሰባ ለታዳጊ አገሮች እርዳታ በሃምሳ ቢሊዮን [[ዶላር]] ወይም ሃያ ስምንት ነጥብ ስምንት ቢልዮን ፓውንድ ስተርሊንግ ይጨምራል አለ። እንዲሁም ኢትዮጵያን አካቶ፣ ለአሥራ ስምንት የ[[አፍሪቃ]] ድሐድሀ አገራት ብድራቸውን እንደሚሰርዝ አስታወቀ።
 
==ልደት==