ከ«ወልቂጤ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ ሎሌ፦ መያያዣዎች ወደ 3 ልሳናት አሁን በWikidata ገጽ d:q1110026 ስላሉ ተዛውረዋል። |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
{{ የቦታ መረጃ
| ስም = ወልቂጤ
| ስዕል
| ስዕል_መግለጫ =
| አገር = ኢትዮጵያ▼
| ክፍፍል_ዓይነት = አገር
| ክፍፍል_ስም = {{flag|ኢትዮጵያ}}
| ክፍፍል_ዓይነት2 = ክልል
| ክፍፍል_ስም2 = [[ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል]]
| ክፍፍል_ዓይነት3 = ዞን
| ክፍፍል_ስም3 = [[ጉራጌ ዞን]]
| ሕዝብ_ጠቅላላ = 27,775
| lat_deg =8
| lat_min =17
Line 11 ⟶ 17:
| lon_deg = 37
| lon_min = 47
| east_west = E
▲ | ከፍታ = 1፣026 ሜትር
}}
'''ወልቂጤ''' በደቡብ [[ኢትዮጵያ]] የምትገኝ የንግድ ከተማ ሰትሆን የ[[ጉራጌ ዞን]] [[ዋና ከተማ]]ም ነች። ከተማዋም በ[[አበሽጌ ወረዳ]] የምትገኝ ሲሆን የከተማዉ አቀማመጥ በ8°17′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°47′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ይገኛል።
በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው ከሆነ የ 27,775 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 13,691 ወንዶችና 14,084 ሴቶች ይገኙበታል።<ref>[http://www.csa.gov.et/text_files/2005_national_statistics.htm ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን]</ref>ወልቂጤ ከ[[አዲስ አበባ]] በደቡብ ምእራብ በኩልና ከ[[ጂማ]] በደቡብ በኩል ትገኛለች። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,652 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።<ref> Butler, Rhett A., [http://www.mongabay.com/igapo/2005_world_city_populations/Ethiopia.html 2005 population estimates for cities in Ethiopia]</ref>
==ምንጮች==
|