ከ«የኡር-ናሙ ሕግጋት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 28፦
:13. አንድ ሰው ጠንቋይ ነው ተብሎ ቢከሰስ፣ በወንዝ ውስጥ በመግባት ይፈረድ፤ የዋሕነቱ ከተረዳ ከሳሹ 3 ሰቅል ብር ይክፈለው።
:14. አንድ ሰው የሌላውን ሚስት አመንዝራ ናት ብሎ ቢከስሳት፤ በወንዝ ውስጥ ገብታ የዋሕነቷ ከተረዳ ከሳሿ የምናን ሢሦ (20 ሰቅል) ይክፈላት።
:15. የዕጩ አማች ወደ ዕጩ-አማቱ ቤት ገብቶ፣ አማቱ ግን ከዚያ ሴት ልጁን ወደ ሌላ አማች ቢሰጣት፣ አማቱ ለተጣለው ዕጩ 2 ዕጥፍ ጥሎሽማጫዋን ይመልሰው።
:17. አንድ ባርያ ከከተማው ውጭ ቢያመልጥ፣ ከዚያም አንድ ሰው ቢመልሰው፣ ጌታው ለመለሠው ሰው 2 ሰቅል ይክፈለው።
:18. አንድ ሰው የሌላውን ዓይን ቢያጠፋ፣ ግማሽ ምናን ይክፈለው።