ከ«የአፍሪካ ፈንግል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 34፦
[[ስዕል:Trypanosoma sp. PHIL 613 lores.jpg|thumb|right|ፈንግል በደም ላይ]]
'''የአፍሪካ ፈንግል''' ወይም '''እንቅልፍ የለሽ'''<ref name=WHO2013/> የእንስሳትና የሌሎች እንስሳት [[ጥገኛ]] [[በሽታ]] ነው። መንስኤው በ''[[የፈንግል ብሩሲ]]'' ዝርያ ጥገኛ ህዋስ አማካኝነት ነው።<ref>{{
በመጀመሪያ፣ በበሽታው የመጀመሪያ ደረጃ ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ ማሳከክ፣ እና የመገጣጠሚያ ህመም ስሜት ናቸው።<ref name=WHO2013/> ይህም የሚጀመረው በተነከሱ ከአንድ እስከ ሶስት ሳምንታት ባለው ጊዜ ውስጥ ነው። <ref name=Lancet2013/> ከሳምንታትና ከወራት በኋላ የሁለተኛ ደረጃው ማቃዠት፣ መደንዘዝ፣ መዘባራቅና የእንቅልፍ ችግር በማስከተል ይጀምራል።<ref name=WHO2013/><ref name=Lancet2013/> ምርመራው በ[[ደም ጠብታ]] ወይም በፍርንትት ፈሳሽ ውስጥ ጥገኛ ተህዋስያኑን በመፈለግ ይጀምራል። <ref name=Lancet2013/> [[የሸፊትነክ ቀዳዳ]] የበሽታውን የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ልዩነቱን ለመንገር ይፈለጋል።<ref name=Lancet2013/>
|