ከ«ሪም-ሲን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 1፦
'''1 ሪም-ሲን''' ከ1734 እስከ 1675 ዓክልበ. (''[[ኡልትራ አጭሩ አቆጣጠር]]'') የ[[ላርሳ]] ንጉሥ ነበረ።
ሪም-ሲን በ1734 ዓክልበ. ወንድሙን [[ዋራድ-ሲን]]ን በላርሳ ዙፋን ተከተለው። አባቱ [[ኤላም|ኤላማዊው]]-[[አሞራውያን|አሞራዊው]] አለቃ [[ኩዱር-ማቡግ]] ነበር።
ሪም-ሲን በ1734 ዓክልበ. ወንድሙን [[ዋራድ-ሲን]]ን በላርሳ ዙፋን ተከተለው። ስለዚህ አባቱ ኤላማዊው አለቃ [[ኩዱር-ማቡግ]] እንደ ነበር ይመስላል። በ1721 ጎረቤቶቹ [[ባቢሎን]]፣ [[ኡሩክ]]፣ [[ራፒቁም]]ና [[ኢሲን]] ላርሳን ለመቃወም በውል ተባበሩ። ሪም-ሲን ግን ሁላቸውን በአንድ ውግያ አሸነፋቸውና መንግሥቱን ያስፋፋ ጀመረ። በ1714 ኡሩክን ዘረፈ። በ1712 ግን የባቢሎን ንጉስ [[ሲን-ሙባሊት]] ድል አደረገው። በ1710 ዓክልበ. የኢሲንን ግዛት ወረረው፣ በ1705 ኢሲንን ከመጨረሻ ንጉሱ ከ[[ዳሚቅ-ኢሊሹ]] ያዘ። ይህም በሪም-ሲን መንግሥት በ30ኛው አመት ሆነ። ▼
▲
በ1699 የባቢሎን ንጉሥ [[ሃሙራቢ]] ኢሲንንና ኡሩክን ከሪም-ሲን ያዘ። በመጨረሻ በ1675 ዓክልበ. ሃሙራቢ ላርሳን ከበበው ከ6 ወር በኋላ ላርሳ ለባቢሎን ወደቀ።<ref>History of the Ancient World, Susan Wise Bauer, W.W. Norton & Company, Inc., 2007, ISBN 978-0-393-05974-8</ref>ይህም በሪም-ሲን 60ኛው አመት ሆነ።▼
▲በ1699 የባቢሎን ንጉሥ [[ሃሙራቢ]] ኢሲንንና ኡሩክን ከሪም-ሲን ያዘ። (ሆኖም የላርሳ ዓመት ከኢሲን ውድቀት መቆጠር ያንጊዜ አልተወም።) በመጨረሻ በ1675 ዓክልበ. ሃሙራቢ ላርሳን
{{S-start}}
{{S-bef | before=[[ዋራድ-ሲን]]}}
{{S-ttl | title=የ[[ላርሳ]] ንጉሥ | years=1734-1675 ዓክልበ. ግድም}}
{{S-aft | after=[[ሪም-ሲን]]}}
{{End}}
==መጣቀሻዎች==
|