ከ«1 አመነምሃት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ሰኸተፒብሬ 1 አመነምሃት''' [[ግብጽ]]ን በ[[መካከለኛ መንግሥት]] ([[12ኛው ሥርወ መንግሥት]]) ከ2002 እስከ 1972 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ [[ፈርዖን]] ነበረ። የ[[4 መንቱሆተፕ]] (ነብታዊሬ) ተከታይ ነበር።
 
አመነምሃት መጀመርያ በነብታዊሬ አጭር ዘመን የነብታዊሬ አለቃ ወይም ሚኒስትር ይመስላል። በቅርብ ጊዜ ውስጥ ይህ አመነምሃት እራሱ ፈርዖን ሆነ። ነብታዊሬ ወዴት እንደ ሄደ ወይም እንደ ኖረ እንዳልኖረ አይታወቅም።
መስመር፡ 5፦
አመነምሃት ከ፯ መቶ ያህል ዓመት በፊት ጠፍቶ የነበረውን [[ጥንታዊ መንግሥት]] ለማሳደስ ያደረገው ጥረት ሊታወቅ ችሏል። ይህም በጥንታዊ መንግሥት ፈሊጥ የሆነውን [[ሀረም]] በማስገንባቱ በኩል ይታያል። እንዲሁም ከአመነምሃት ዘመን በ[[ግብጽኛ]] የተጻፈው [[ሥነ ጽሁፍ]] ይህን ሀሣብ ያስረዳል። ከነዚህ መካከል ''[[የአመነምሃት ትምህርት]]''፣ ''[[የሲኑሄ ታሪክ]]'' እና ''[[የነፈርቲ ትንቢት]]'' ዋናዎቹ ናቸው።
 
በአመነምሃት ዘመነ መንግሥት በ፳ኛው ዓመት (1982 ዓክልበ. ግድም) ልጁን [[1 ሰኑስረት]]ን ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው። በዚህ ዓመት ደግሞ የግብጽ ዋና ከተማ ከ[[ጤቤስ]] ወደ አዲስ ከተማ [[ኢጭታዊ]] አዛወረው። በ፳፱ኛው ዓመት [[ዋዋት]] (ስመን [[ኩሽ መንግሥት]]) እንደ ያዘ ከአንድ ጽላት ታውቋል።<ref>[http://www.reshafim.org.il/ad/egypt/texts/ammenemes.htm «የአመነምሃት ትምህርት»፣ ነጥብ ስለ «ኮሩስኮ ጽላት»]</ref>
 
በጽሑፎቹ መሠረት ልጁ ሰኑስረት በ[[ሊብያ]] እየዘመተ አመነምሃት በሤራ እንደ ተገደለ ይታሥባል።
መስመር፡ 30፦
|after= [[1 ሰኑስረት]]}}
{{end}}
 
==ዋቢ መጻሕፍት==
<references/>
 
[[መደብ:የመካከለኛ መንግሥት ፈርዖኖች]]