ከ«ራስ መኮንን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Ras Mäkonnen Gudessa (Wäldä-Mika'él) (1852-1906).jpg|thumb|right|250px|ልዑል ራስ መኮንን ወልደሚካኤል ጉዴሳ]]
 
'''ልዑል ራስ መኮንን ጉዴሳ''' የ[[ሸዋ]] ንጉሥ የነበሩት የ[[ሣህለ ሥላሴ]] ልጅ የ[[ልዕልት ተናኘወርቅ]] እና የደጃዝማች ወልደሚካኤል ልጅ ናቸው። [[ግንቦት ፩]] ቀን [[1844|፲፰፻፵፬]] ዓ.ም ጎላ ወረዳ ደረፎ ማርያም በሚባል ሥፍራ ተወልደው፤ እስከ ፲፬ ዓመት ዕድሜያቸው ከአባታቸው ጋር ከኖሩ በኋላ ያጐታቸው የ[[ንጉሥ ኃይለ መለኮት]] ልጅ [[ዳግማዊ ምኒልክ]] ገና የ[[ሸዋ]] ንጉሥ እንደነበሩ፡ ወደርሳቸው ቤተ መንግሥት መጥተው፡ ባለሟል ሆኑ።<br />
በ[[1868|፲፰፻፷፰]] ዓ.ም ዕድሜያቸው ሀያ አራት ዓመት ሲሆን ከ[[ወይዘሮ የሺ እመቤት]] ጋር ተጋብተው [[ሐምሌ ፲፮]] ቀን [[1884|፲፰፻፹፬]] ዓ.ም የወደፊቱን [[ንጉሠ ነገሥት]] [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]]ን ወለዱ።<references/>