ከ«ኡቃቢ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ኡቃቢዉቃቢ''' የሚለዉ ቃል አቃቢ ከሚል የ[[ግእዝ]] ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም ከልካይ፤ ጠባቂ፤ ዘብ ማለት ነው። ይህ ቃል እንደስም ሆኖ በሰዉ ላይ ለሚናገር የቅዱሳን መላእክት መንፈስ ያገለልላል።
በ[[ኢትዮጵያ]]ም የአብዛኛዉ ህዝብ እምነት ሲሆን ከኦሪት የአምልኮ ስርአት ጋር የተያያዘ መልክ አለዉ። በታሪክ ዉርርስ ብቻ የተላለፈ እምነት ነዉ።
ከራማ፤ ቃሉ፤ አወልያ፤ [[ቆሌ]]፤ የአባት|እናት-አምላክ የሚሉ መጠሪያዎችም ተለምዶአዊ ስሞች ናቸዉ።ናቸዉ።በኢትዮጵያ የባህል እምነት አምልኮ ዉስጥ ወሳኝ የእምነቱ አስፈጻሚ ነው።በተዋቀረ ስርአት የኦሮሞ ህዝብ ዋቄፈና ብሎ ያከብረዋል።