ከ«ሣህለ ሥላሴ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ''' የሸዋው መስፍን የ[[ራስ ወሰን ሰገድ]] እና የ[[መንዝ]] ባላባት የአፍቀራ ጎሌ ልጅ የ[[ወይዘሮ ዘነበ ወርቅ]] ልጅ ናቸው። በዘመኑ [[ኢትዮጵያ]]ን አንድ አድርጎ የሚገዛ ምኒልክ የሚባል ንጉሥ ይነግሣል የሚባል ንግርት ስለነበር፣ አባታቸው ምኒልክ ብለዋቸው ነበር።
ሣኅለ ሥላሴ ትምህርታቸውን በ[[ሰላ ድንጋይ]] ደብር ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ አባታቸው ራስ ወሰን ሰገድ [[ቁንዲ]] ላይ [[ሰኔ ፩]] ቀን [[1805|፲፰፻፭]] ዓ/ም ላይ ሲያርፉ የ[[ሸዋ]]ን አልጋ አውርሰዋቸው አለፉ። [[ኅሩይ ወልደ ሥላሴ|ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ]] ‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የ[[አድዋ]] ድል በሚለው መጽሐፋቸው በገጽ ፷፭ ላይ “የራስ ወሰን ሰገድ የበኩር ልጅ አቤቶ በኩሩ የ[[መርሐቤቴ]]ን አበጋዝነት ተሾሞ ይኖር ነበርና በአባቱ አልጋ እንዲቀመጥ ተጠርቶ [[ጅሩ]] ሲደርስ የጅሩ ጋላ /ኦሮሞ/ መንገዱን ዘግቶ ስምንት ቀን ሙሉ ስለተዋጋው ሳይመጣ ቢቆይ የወሰንሰገድ መኳንንት ባልጋው ሰው ሳይቀመጥ ብዙ ቀን የቆየ እንደሆነ የጋላ//ኦሮሞ/ ኃይል በርትቶ [[ሸዋ]]ን በጭራሽ የሚያጠፋው ስለመሰላቸው፣ ታናሹን ልጁን አቤቶ ሣህለ ሥላሴን ከቁሮ ገደል /ከሰላድንጋይ/ አምጥተው በተወለደ በ፲፰ ዓመቱ በአባቱ አልጋ አስቀመጡት።” በሚል ትንሽ በተለየ መልክ አስቀምጠውታል።
 
[[ስዕል:Sahle Selassie Treaty.JPG|right|150px]]
ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ከ[[ብሪታኒያ]] መንግሥት ጋር [[አንጎለላ]] ላይ [[ኅዳር ፲]] ቀን [[1834|፲፰፻፴፬]] ዓ/ም የተፈራረሙት የወዳጅነትና የንግድ ውል በሰፊው የተዘገበ ሲሆን፤ ከ[[ፈረንሳይ|ፈረንሲስ]] ንጉሥ ጋር ደግሞ ተመሳሳይ ውል [[ሰኔ ፩]] ቀን [[1835|፲፰፻፴፭]] ዓ/ም ተፈራርመዋል።
==የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጆች==
 
ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የአራት ወንዶችና የአምስት ሴቶች ልጆች አባት ነበሩ። ከነኚህም፦
*ከወይዘሮ በዛብሽ የሚወለዱት ልጅ በሻህ ወራድ (በኋላ ንጉሥ [[ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ]] )
*ከወይዘሮ ይመኙሻል የሚወለዱትና የመርዕድ አዝማችነትን ማዕረግ በ[[ዓፄ ቴዎድሮስ]] የተሾሙት [[ኃይለ ሚካኤል ሣህለ ሥላሴ]]።
*ልዑል [[ራስ ዳርጌ]] (አባ ገርሳ)
*አቤቶ [[ሰይፉ ሣህለ ሥላሴ]]
*ልጅ [[አስፋ ወሰን ሣህለ ሥላሴ]]
 
==ዋቢ ምንጮች==
*ኅሩይ ወልደ ሥላሴ፤‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የ[[አድዋ]] ድል”
 
{{የንጉሥ መረጃ
| ስም = ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ
| ርዕስ = [[ንጉሠ ሸዋ]]
| ሀገር = ኢትዮጵያ_ሸዋ
| ስዕል =
| ግዛት = ከ[[ጥቅምት ፪]] ቀን [[1840|፲፰፻፵]] እስከ [[ጥቅምት ፴]] ቀን [[1848|፲፰፻፵፰]] ዓ.ም.
Line 36 ⟶ 18:
| ሀይማኖት = የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና
}}
'''ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ''' የሸዋው መስፍን የ[[ራስ ወሰን ሰገድ]] እና የ[[መንዝ]] ባላባት የአፍቀራ ጎሌ ልጅ የ[[ወይዘሮ ዘነበ ወርቅ]] ልጅ ናቸው። በዘመኑ [[ኢትዮጵያ]]ን አንድ አድርጎ የሚገዛ ምኒልክ የሚባል ንጉሥ ይነግሣል የሚባል ንግርት ስለነበር፣ አባታቸው ምኒልክ ብለዋቸው ነበር።
ሣኅለ ሥላሴ ትምህርታቸውን በ[[ሰላ ድንጋይ]] ደብር ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ አባታቸው ራስ ወሰን ሰገድ [[ቁንዲ]] ላይ [[ሰኔ ፩]] ቀን [[1805|፲፰፻፭]] ዓ/ም ላይ ሲያርፉ የ[[ሸዋ]]ን አልጋ አውርሰዋቸው አለፉ። [[ኅሩይ ወልደ ሥላሴ|ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ]] ‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የ[[አድዋ]] ድል በሚለው መጽሐፋቸው በገጽ ፷፭ ላይ “የራስ ወሰን ሰገድ የበኩር ልጅ አቤቶ በኩሩ የ[[መርሐቤቴ]]ን አበጋዝነት ተሾሞ ይኖር ነበርና በአባቱ አልጋ እንዲቀመጥ ተጠርቶ [[ጅሩ]] ሲደርስ የጅሩ ጋላ /ኦሮሞ/ መንገዱን ዘግቶ ስምንት ቀን ሙሉ ስለተዋጋው ሳይመጣ ቢቆይ የወሰንሰገድ መኳንንት ባልጋው ሰው ሳይቀመጥ ብዙ ቀን የቆየ እንደሆነ የጋላ//ኦሮሞ/ ኃይል በርትቶ [[ሸዋ]]ን በጭራሽ የሚያጠፋው ስለመሰላቸው፣ ታናሹን ልጁን አቤቶ ሣህለ ሥላሴን ከቁሮ ገደል /ከሰላድንጋይ/ አምጥተው በተወለደ በ፲፰ ዓመቱ በአባቱ አልጋ አስቀመጡት።” በሚል ትንሽ በተለየ መልክ አስቀምጠውታል።
 
[[ስዕል:Sahle Selassie Treaty.JPG|right|150px]]
ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ከ[[ብሪታኒያ]] መንግሥት ጋር [[አንጎለላ]] ላይ [[ኅዳር ፲]] ቀን [[1834|፲፰፻፴፬]] ዓ/ም የተፈራረሙት የወዳጅነትና የንግድ ውል በሰፊው የተዘገበ ሲሆን፤ ከ[[ፈረንሳይ|ፈረንሲስ]] ንጉሥ ጋር ደግሞ ተመሳሳይ ውል [[ሰኔ ፩]] ቀን [[1835|፲፰፻፴፭]] ዓ/ም ተፈራርመዋል።
==የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጆች==
 
ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የአራት ወንዶችና የአምስት ሴቶች ልጆች አባት ነበሩ። ከነኚህም፦
*ከወይዘሮ በዛብሽ የሚወለዱት ልጅ በሻህ ወራድ (በኋላ ንጉሥ [[ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ]] )
*ከወይዘሮ ይመኙሻል የሚወለዱትና የመርዕድ አዝማችነትን ማዕረግ በ[[ዓፄ ቴዎድሮስ]] የተሾሙት [[ኃይለ ሚካኤል ሣህለ ሥላሴ]]።
*ልዑል [[ራስ ዳርጌ]] (አባ ገርሳ)
*አቤቶ [[ሰይፉ ሣህለ ሥላሴ]]
*ልጅ [[አስፋ ወሰን ሣህለ ሥላሴ]]
 
==ዋቢ ምንጮች==
*ኅሩይ ወልደ ሥላሴ፤‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የ[[አድዋ]] ድል”
 
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ ነገሥታት]]