ከ«ኮንሶ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 1፦
ኮንሶ በ[[ኢትዮጵያ]] ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር ነው።
==ቋንቋ==
ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ ኮንስኛ[[ኮንሶኛ]] (አፋ ኾንሶ) ተብሎ ይጠራል። ኮንስኛ ቋንቋ የምሥራቃዊ [[ኩሽትክ የቋንቋ ቤተሰብ]] ሥር የሚመደብ ሲሆን በተዋረድ [[አፍሮ-እስያዊ]] ከሚባል ዋና የቋንቋ መደብ ሥር ይካተታል።<ref>[http://dice.missouri.edu/docs/afro-asiatic/Konso.pdf The Konso of Ethiopia]</ref>
 
==ሕዝብ ቁጥር ==