20,425
edits
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
ከላይ እንደሚታየው፣ በ1943 ዓክልበ. ሹልጊ እራሱን አምላክ እንደ ነበር የሚል አዋጅ ሰጠ። ከዚህ በፊት ነገሥታት ከመሞታቸው በኋላ እንደ አማልክት ቢደረጉም፣ በሕይወቱ ዘመን አምላክ ነኝ ባይ ንጉሥ አሁን የሚታይ ነው። በሹልጊ ስም ብዙ የምስጋና መዝሙሮች በ[[ሱመርኛ]] ተገኝተዋል።
በሌሎች ምንጮች ግን ሹልጊ እንደ ጽድቅ ንጉሥ
በመጀመርያ ዓመቶቹ የዓመት ስሞች በተለይ መቅደሶች ስለ መሥራታቸው ሲሆን ከተሠሩባቸው ከተሞች መሃል ደር አንዱ ነበር። በ፳ኛው ዓመት ግን «የደር ሂሳብ በዶማዎች እንዲከፈል» አዝዞ ከተማውን በቅጣት አስፈረሰው። ከዚያ የዘመተባቸው ቦታዎች በ[[ሆራውያን]] አገር፣ በሉሉቢ ወይም በ[[ኤላም]] ነበሩ። በ፴ኛው ዓመቱ ሴት ልጁ የአንሻን አገረ ገዥ ብታገባም በ፴፬ኛውም ዓመቱ ግን በአንሻን ላይ የቅጣት ዘመቻ እየዘመተ ነበር።
|
edits