20,425
edits
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
* 1936 ዓክልበ. - «የ[[አንሻን]] አገረ ገዥ የንጉሡን ሴት ልጅ ያገባትበት ዓመት።
* 1935 ዓክልበ. - «ካርሃር ሁለተኛ ጊዜ የጠፋበት ዓመት»
* 1934 ዓክልበ. - «ሲሙሩም ሦስተኛ ጊዜ
* 1933 ዓክልበ. - «ካርሃር ሦስተኛ ጊዜ
* 1932 ዓክልበ. - «አንሻን
* 1929 ዓክልበ. - «ንጉሡ ሹልጊ የሀገር ግድግዳ ያሠራበት ዓመት»
* 1924 ዓክልበ. - «ንጉሡ [[ሻሽሩም]] ያጠፋበት ዓመት»
በመጀመርያ ዓመቶቹ የዓመት ስሞች በተለይ መቅደሶች ስለ መሥራታቸው ሲሆን ከተሠሩባቸው ከተሞች መሃል ደር አንዱ ነበር። በ፳ኛው ዓመት ግን «የደር ሂሳብ በዶማዎች እንዲከፈል» አዝዞ ከተማውን በቅጣት አስፈረሰው። ከዚያ የዘመተባቸው ቦታዎች በ[[ሆራውያን]] አገር፣ በሉሉቢ ወይም በ[[ኤላም]] ነበሩ። በ፴ኛው ዓመቱ ሴት ልጁ የአንሻን አገረ ገዥ ብታገባም በ፴፬ኛውም ዓመቱ ግን በአንሻን ላይ የቅጣት ዘመቻ እየዘመተ ነበር።
የሹልጊ ተከታይ ልጁ [[አማር-ሲን]] ነበር።
{{S-start}}
|
edits