ከ«ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/የካቲት 15» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
 
መስመር፡ 1፦
'''[[የካቲት ፲፭]]'''
[[ስዕል:Jonas SavimbiRasDesta.jpg|left|100px]]
*[[1929|፲፱፻፳፱]] ዓ/ም - [[ራስ ደስታ ዳምጠው]][[ቡታጅራ]] አካባቢ ላይ በ[[ትግራይ]] ተወላጁ በደጃዝማች ተክሉ መሸሻ ተይዘው በፋሺስት [[ኢጣልያ]]እጅ ወደቁ።
 
*[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም - [[ግብጽ]] እና [[ሶርያ]] የአረብ ሪፑብሊ ኅብረትን (United Arab Republic) መሠረቱ። ይሄ የሁለቱ አገሮች ኅብረት ከሦስት ዓመታት በኋላ ቢፈርስም የግብጽ መጠሪያ ስሟ ሆኖ ለብዙ ዓመታት ቆይቷል።.
Line 8 ⟶ 10:
 
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - ፳፱ የ[[ቻይና]] ‘የወዳጅነት’ ልዑካን [[አዲስ አበባ]] ገቡ።
 
[[ስዕል:Jonas Savimbi.jpg|left|100px]]
[[ስዕል:ሕገ ወጥ የአውሮፕላን ጠለፋ.jpg|left|100px]]
*[[1971|፲፱፻፸፩]] ዓ/ም - [[ኢትዮጵያ]] ሕገ ወጥ የአውሮፕላን ጠለፋ ለመከላከል በዓለም ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት የጸደቀውን ስምምነት ፈረመች።
 
[[ስዕል:Jonas Savimbi.jpg|right|100px]]
*[[1994|፲፱፻፺፬]] ዓ/ም [[አንጎላ]]ዊው የፖለቲካ እና የነጻነት ትግል መሪ የነበሩት ጆናስ ሳቪምቢ በወታደራዊ የደፈጣ ስልት ተገደሉ።