ከ«ርብቃ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 6፦
ሎሌው ግመሎቹን በውኃ ምንጭ አጠገብ አስቀመጣቸውና ግመሎቼን ያጠጣችው እርስዋ የጌታዬ ልጅ እጮኛ ትሁን የሚል ጸሎት ጸለየ። ወዲያው ርብቃ መጥታ ግመሎቹን አጠጣች። ሎሌው የወርቅ ቀለበትና አምባር ሰጣት። ነገሩን ለቤተሠብዋ ከገለጸላቸው በኋላ፣ አባቷ ባቱኤልና ወንድሟ [[ላባ]] ፈቃዳቸውን ሰጡ። ርብቃና ሎሌው አብረው ወደ ከነዓን በግመል ተመልሰው እርስዋና ይስሐቅ ተያይተው ተዋደዱና ተዳሩ።
በምዕራፍ ፳፭ ርብቃ ለይስሐቅ መንታ ልጆች እነርሱም ያዕቆብንና ኤሳውን እንደ ወለደችለት ይነግራል። በምዕራፍ ፳፮ ዘንድ ይስሐቅ በ[[
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]]
|