ከ«ጉታውያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 5፦
መጀመርያ በታሪክ መዝገብ የሚታዩ፣ ለ[[አዳብ]] ንጉሥ ለ[[ሉጋል-አኔ-ሙንዱ]] መንግሥት (2130 ግ.) ግብር ከሚከፍሉ ሕዝቦች መካከል ሲዘረዝሩ ነው። በጽላት መዝገብ ዘንድ አገራቸው ከ[[ሹቡር]] ደቡብና ከ[[ኤላም]] ስሜን ይገኛል። በአካዳውያንም ዘመነ መንግሥት፣ ለንጉሥ [[ታላቁ ሳርጎን]] (2070 ግ.) ተገዥ ሁነው ከ[[ሉሉቢ]] ብሔር አጠገብ ነበሩ። [[ናራም-ሲን (አካድ)|ናራም-ሲን]] (2049-2030 ግ.) ደግሞ የጉቲዩም ንጉሥ ጉላዓን አሸንፎ አገሩን እንደ ያዘው በአንድ ሰነድ ይዘገባል።
በ2021 ዓክልበ. ግ. የአካድ ምጉሥ [[ሻርካሊሻሪ]] የጉቲዩምን ንጉሥ
በ1985 ዓክልበ. ያሕል፣ የኡሩክ ንጉሥ [[ኡቱ-ኸጛል]] የጉታውያን ንጉሥ [[ቲሪጋን]]ን እንዳሸነፈ ጉታውያንንም ከአገራቸው እንዳስወጣ ይባላል። ከዚህ በኋላ በ1974 ዓክልበ. የ[[ኡር]] [[ኡር-ናሙ]] ጉቲዩምን ዘረፈው። በ1676፣ 1674ና 1669 ዓክልበ. የ[[ባቢሎን]] ንጉሥ ሃሙራቢ ጉቲዩምን እንደገና ድል አደረገው።
|