ከ«ምድያም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 11፦
በተጨማሪ በ1 ነገሥታት 11:17-18 ዘንድ [[የኤዶምያስ ሰው ሃዳድ]] ከ[[ኤዶምያስ]] ወደ [[ግብጽ]] በሸሸበት ወቅት፣ በምድያምና በ[[ፋራን]] አገሮች እንዳለፈ ይነግራል።
በ[[አዋልድ መጻሕፍት]] በ[[መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማዊ]] ክፉው ንጉሥ [[ጺሩጻይዳን]] የሞአብና የምድያም ንጉሥ ሲለው በመግቢያው ግን በ«ምድያም» ፋንታ «[[ሜዶን|ሜዶናውያን]]» አለው። እንዲያውም ጺሩጻይዳን የታሪካዊ የ[[ሰሌውቅያ]] ንጉሥ [[አንጥያኮስ አፊፋኖስ]] መጠሪያ እንደ ነበር ይመስላል።
==በቁርዓን==
|