ከ«ምድያም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «thumb|300px|የምድያም ሥፍራ '''ምድያም''' (ዕብራይስጥ፦ מִדְיָן /ሚድያን/፣ አረብኛ፦...» |
No edit summary |
||
መስመር፡ 6፦
ከዚህ በኋላ [[ሙሴ]] ከግብጽ [[ፈርዖን]] በሸሸ ጊዜ በምድያም ካህን ራጉኤል ወይም [[ዮቶር]] ቤተሠብ አድሮ ልጁን [[ሲፓራ]] አገባት (ዘጸአት ፪፡፲፭-፫፡፩)።
የእስራኤል ነገዶች ወደ [[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] ተምረው በቀረቡበት ጊዜ ምድያም የ[[ሞአብ]] ጎረቤትና ባለሟል ነበር፤ አንድላይ በእስራኤል ላይ ተመካከሩ (ዘኊልቊ ፳፪፡፬-፯)። የሞአብና የምድያም ሴቶች የእስራኤላውያን ወንዶች በማዳራት ወደ [[አረመኔ]] ጣኦታቸው እንዲሰግዱ ያባባሏቸው ጀመር። በዚህ ወቅት የምድያም አለቃ [[ሱር]] ነበር፤ የራሱም ሴት ልጅ [[ከስቢ]]ና የእስራኤል ሰው [[ዘንበሪ]] አንድላይ በድንኳኑ በ[[ፊንሐስ]] ጦር በሆዳቸው ተገደሉ። ምድያም የእስራኤልን ልጆች በዚህ አይነት ሽንግላ ስላስጨነቃቸው [[እግዚአብሔር]]
ሆኖም የምድያም ሕዝብ ሁሉ ያንጊዜ እንደ ጠፉ አይመስልም። በ[[መጽሐፈ መሳፍንት]] ፮፣ ፯፣ ፰ ዘንድ፣ እስራኤላውያን ለ፯ አመታት ለምድያም ተገዙ። የምድያምና የ[[አማሌክ]] ሰዎች ስብሉን ሁሉ ይቀሙ ነበር። [[ጌዴዎን]] ግን አሸነፋቸው፣ የምድያም መኳንንት [[ሔሬብና ዜብ]] ተገደሉ። ከዚያ ጌዴዎን የምድያምን ነገሥታት [[ዛብሄልና ስልማና]] እስከ [[ቀርቀር]] ድረስ አሳደዳቸውና ገደላቸው።
|