ከ«ርብቃ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 4፦
ምዕራፍ ፳፬ እንደሚተርክ፣ አብርሃም ሽማግሌ ሆኖ ልጁም ይስሐቅ የ[[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] ሴት እንዳያገባ ከዘመዶቹ ሚስት ያገኝለት ዘንድ ሎሌውን ወደ «[[መስጴጦምያ]]» (ዕብራይስጥ፦ [[አራም-ናሓራይን]]) ላከው። ሎሌው ግመሎችን ይዞ ወደ አብርሃም ወንድም ናኮር ከተማ ደረሰ። ናኮር የኖረው በ[[አራም (ጥንታዊ አገር)|አራም]] አገር ቢሆን ትውልዱ እንደ ወንድሙ አብርሃም ከ[[አርፋክስድ]] ዘር ነበር። የሎሌው ስም ባይሰጥም በ፩ ጥንታዊ ልማድ በምዕራፍ ፲፭፡፪ የተጠቀሰው ሎሌ የ[[ደማስቆ]] ሰው [[ኤሊዔዘር]] ነበረ።
ሎሌው ግመሎቹን በውኃ ምንጭ አጠገብ አስቀመጣቸውና ግመሎቼን ያጠጣችው እርስዋ የጌታዬ እጮኛ ትሁን የሚል ጸሎት ጸለየ። ወዲያው ርብቃ
በምዕራፍ ፳፭ ርብቃ ለይስሐቅ መንታ ልጆች እነርሱም ያዕቆብንና ኤሳውን እንደ ወለደችለት ይነግራል። በምዕራፍ ፳፮ ዘንድ ይስሐቅ በ[[ጌራር]] ቆይቶ ንጉሣቸውን [[አቢሜሌክ]] ርብቃ እህቴ ነች አላት። (በዘፍጥረት ፳ ስለ አቢሜሌክ፣ አብርሃምና [[ሣራ]] ተመሳሳይ ታሪክ አለ፣ በ[[መጽሐፈ ኩፋሌ]] ግን አቢሜሌክ ከይስሐቅና ርብቃ ጋር የነበረው መዋዋል ብቻ ይጠቀሳል፤ እንዲሁም አብርሃምና ሣራ ከ[[ግብጽ]] ፈርዖን ጋር ተመሳሳይ ጉዳይ ነበራቸው።) በኋላ በዘፍጥረት ፳፯ ርብቃ ልጇን ያዕቆብ የኤሳውን በረከት ከይስሐቅ እንዲቀበል መከረችው።
|