ከ«ነጋሽ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 5፦
[[ነብዩ ሙሀመድ]] (ሰ.አ.ወ) እባልደረቦቻቸዉ ላይ የሚፈጸመዉን ጥቃት ሊከላከሉ እንደማይችሉ ሲገነዘቡ ወደ ሃበአ ምድር እንዲሰደዱ መከርዋቸዉ. እንደዚህም አልዋቸዉ. " ወደ ሀበሻ ተሰደዱ በርስዋአንድንጉስ አሉ . ከርሱ ፊት ማንም ተበዳይ አይሆንም... (ስለዚህ ተሰደዱ) "አላህ ካላችሁበት ሁኔታ አውጥቶ ድል እስኪጎናጸፉ ድረስ...." ብዚህም መሰረት [[ነብዩ ሙሀመድ]] (ሰ.አ.ወ) ትእዛዝ ተቀብለዉ በአምስተኛዉ የነብይነት አመት በረጀብ ወር እ.ኤ.አ 615 የመጀመርያዉን ስደት (ሂጅራ) ወደ ሀበሻ አደረጉ አስራ ሁለት ሁነዉ ነበር የተሰደዱት. በጀልባ ለአንድ ሰዉ ግማሽ ዲናር ከፍለዉ ወደ ሃበሻ ተጎዙ. ከስደተኞቹ መካከል የ[[ነብዩ ሙሀመድ]] (ሰ.አ.ወ) ሴት ልጅ [[ሩቅያ ቢንት ሙሀመድ]] እና ባለቤትዋ (ቡሃላ ላይ ሶስተኛ ኸሊፋ ወይንም የሳኡዲ ንጉስ የሆኑት). [[ኡስማን ቢን አፋን]] ይገኙበታል. በዝያም መኖር ጅመሩ የሻባንን እና የረመዳንን ወራት በነጻነት በሃበሻ ቆዩ.በ[[ረመዳን]] ወር ዉስጥ"የመካ አጋሪወች ኢስላምን ተቀብለዉ [[ነብዩ ሙሀመድ]] (ሰ.አ.ወ) ጋር ሰገዱ" የሚል የተሳሳተ መረጃ ደረሳቸዉ. (በዚህም ምክንያት) በሸዋል ውር ወደ መካ ተመለሱ. ዳሩ ግን የደረሳቸዉ መረጅ ስህተት ሆኖ አገኙት እንዲአዉም በሙስሊሞች ላይ የሚእርሰዉ መከራ መባባሱንሰሙ. መካ ከተማ ላለመግባትም ወሰኑ. [[አብዱላህ ኢብን መስኡድ]] እና ጥቂት ሱሃቦች ግን ወደ መካ ገቡ ምንጭ(ኢብኑ ሰይዲ ናስ ኡዩናል-አሰር ጥራዝ ገጽ 157)
{{መዋቅር-ታሪክ}}
[[መደብ:
[[መደብ:እስልምና]]
|