ከ«ቁርአን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Quran cover.jpg|thumb|upright|የተዋበ የአረብኛዉ ቁርአን ሽፋን]]
ለመጀመርያ ጊዘ በአረበኛ የተጻፈዉ '''ቅዱስ ቁርአን''' ወይንም '''ቁርአን''') የመሃከለኛዉ አለም የ[[እስልምና]] የ[[ቅዱስ መጽሃፍ]] ወይም የ[[እምነት ጽሁፍ]] ነዉ፣ በዚህም ትምህርት ይህ ጽሁፍምጽሁፍ የመጣዉ በ[[አላህ]] ፍቃድፈቃድ ቃሉን በ [[ጂብሪል]] አማካኝነት ለ[[ነብዩ ሙሀመድ]] የወረደ የ[[አላህ]]የአላህ ቃል ነዉ.ነው። [[ቅዱስ ቁርአን]] ለመጀመርያ ጊዜ በአረበኛበ[[አረብኛ]] ነበር የተጻፈዉ.የተጻፈዉ። አላህ ለቁራን ቃል ገብቶለታል እሱም ማነም ሰዉ መበረዝ እንደማይችል እና ማነም ሰዉ ቃሉንቀይሮቃሉን ቀይሮ ህጉን ሊአሳስት እንደማይችል ነዉነዉ። አላህ ሁልጊዜም ከመበረዝ የሚጠብቀዉ በአለም ላይ ያለ ብጨኛ መስሃፍ ነዉ.ነዉ። ይሀም በ አማረኛ[[አማርኛ]] የተተረጎመ ቁራንቁርዓን ነዉ.ነዉ።
 
ቁርአን ሰዎች እና [[አጋንንት]] እንኳ ቢሰበሰቡ የሱብ ተመሳሳይ አንቀጽ ወይም [[አረፍተ ተነገርነገር]] ማምጣት ይችሉ እንደሆነ ይሞክሩ በማለት ተአምረኛነቱን እና እውነተኛነቱን አረጋግጧል።
ቁርአን ከመበዘረዝ እና ከመከለስ የጠራ ነው። እንደዚህም የሰው ልጆች ሁሉ መመሪያ እንደሆነ ሳይበረዝ እና ሳይከለስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ይቆያል፤ ምክንያቱም [[አላህ]] እጠብቀዋለሁ ብሎ ቃል ስለገባለት ቁርአንን በተመለከተ [[እስላም|ሙስሊሞች]] ምንም አይነት ልዩነት የለባቸውም። በ[[አረብኛ]]በአረብኛ ተጽፎ አንድ ቃል ይቅርና አንድ ፊደል እንኳ ሊጨመር ቢችል ወይም ቢቀነስ በቀጥታ በቀላሉ ማወቅ ይቻላል።
የሰው ልጆች በዚህ ምድርም ይሁን በመጭው አለም ሰላም እና እርጋታ ከፈለጉ ሙስሊም ሆነው በቁርአን መመራት አለባቸው የሚል ትምህርት ያቀርባል።