ከ«1 አመነምሃት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''1 አመነምሃት''' ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ2002 እስከ 1972 ዓክልበ....» |
No edit summary |
||
መስመር፡ 6፦
በአመነምሃት ዘመነ መንግሥት በ፳ኛው ዓመት (1982 ዓክልበ. ግድም) ልጁን [[1 ሰኑስረት]]ን ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው። በዚህ ዓመት ደግሞ የግብጽ ዋና ከተማ ከ[[ጤቤስ]] ወደ አዲስ ከተማ [[ኢጭታዊ]] አዛወረው።
በጽሑፎቹ መሠረት ልጁ ሰኑስረት በ[[ሊብያ]] እየዘመተ አመነምሃት በሤራ እንደ ተገደለ ይታሥባል።
<gallery>
|