ከ«መቀሌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
fix broken category
No edit summary
መስመር፡ 2፦
| ስም = መቐለ
| native_name = መቐለ
| ሌላ_ስም = መቀሌ
| አገር = ኢትዮጵያ
| lat_deg = 13
Line 15 ⟶ 14:
| caption = መቐለ
}}
'''መቐለ''' ([[አማርኛ]]፦ መቀሌ) የ[[ትግራይ]] ክልል [[ዋና ከተማ]] ናት። ከ[[አዲስ አበባ]] 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን [[ኢትዮጵያ]] ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለ[[ዮሐንስ ፬ኛ]] ዋና ከተማ በመሆን በ[[19ኛው ክፈለ ዘመን]] ነው የተመሠረተችው። መቐለ [[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በ ንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባነጋ የተሰየመ [[መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ|አየረ ማረፊያ]] አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ።
<gallery>
ስዕል:Mekele1890.jpg| መቐለ (1890 ዓ.ም.)