ከ«አልጋ ወራሽ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''አልጋ ወራሽ''' የአማርኛ ቅጽል ስም ሲሆን በዘውድ የመንግሥት ሥርዓት የአባቱን ዙፋን ለሚወርስ ...» |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''አልጋ ወራሽ''' የ[[አማርኛ]] ቅጽል ስም ሲሆን በዘውድ የመንግሥት ሥርዓት የአባቱን ዙፋን ለሚወርስ የንጉሥ ልጅ የሚሰጥ ማዕርግ ነው። ይህ ማዕርግ በ[[ግዕዝ]] 'ወራሴ-መንግሥት' ሲሆን በ[[እንግሊዝኛ]] ደግሞ ''Crown-Prince'' በ[[ፈረንሳይኛ]] "Héritier du trône" የሚሉትን ቅጽል-ስሞች የሚተካ ነው።
በኢትዮጵያ ዘውዳዊ የመንግሥት ሥርዓት የቅርብ ታሪክ ከነበሩት አልጋ ወራሾች ለብዙ ዘመናት የማዕርጉ ባለቤት እና የመጨረሻው አልጋ ወራሽ የነበሩት [[መርድ አዝማች አስፋ ወሰን]] ነበሩ። እኚህ ሰው አባታቸው ተፈሪ መኮንን [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] ተብለው ከነገሡበት ከ[[ጥቅምት ፳፫]] ቀን [[1923|፲፱፻፳፫]] ዓ/ም ጀምሮ ከዙፋን እስከወረዱበት እስከ [[መስከረም ፪]] ቀን [[1967|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም ድረስ ለ፵፬ ዓመታት ዙፋኑን ለመውረስ ሲጠባበቁ ኖረዋል።
|