ከ«አልጋ ወራሽ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''አልጋ ወራሽ''' የአማርኛ ቅጽል ስም ሲሆን በዘውድ የመንግሥት ሥርዓት የአባቱን ዙፋን ለሚወርስ ...»
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''አልጋ ወራሽ''' የ[[አማርኛ]] ቅጽል ስም ሲሆን በዘውድ የመንግሥት ሥርዓት የአባቱን ዙፋን ለሚወርስ የንጉሥ ልጅ የሚሰጥ ማዕርግ ነው። ይህ ማዕርግ በ[[ግዕዝ]] 'ወራሴ-መንግሥት' ሲሆን በ[[እንግሊዝኛ]] ደግሞ ''Crown-Prince'' በ[[ፈረንሳይኛ]] "Héritier du trône" የሚሉትን ቅጽል-ስሞች የሚተካ ነው።
 
በኢትዮጵያ ዘውዳዊ የመንግሥት ሥርዓት የቅርብ ታሪክ ከነበሩት አልጋ ወራሾች ለብዙ ዘመናት የማዕርጉ ባለቤት እና የመጨረሻው አልጋ ወራሽ የነበሩት [[መርድ አዝማች አስፋ ወሰን]] ነበሩ። እኚህ ሰው አባታቸው ተፈሪ መኮንን [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] ተብለው ከነገሡበት ከ[[ጥቅምት ፳፫]] ቀን [[1923|፲፱፻፳፫]] ዓ/ም ጀምሮ ከዙፋን እስከወረዱበት እስከ [[መስከረም ፪]] ቀን [[1967|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም ድረስ ለ፵፬ ዓመታት ዙፋኑን ለመውረስ ሲጠባበቁ ኖረዋል።