ከ«ዳግማዊ ምኒልክ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 40፦
ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ከአባታችው ከሸዋው ንጉሥ [[ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ]]ና ከእናታቸው ወይዘሮ እጅጋየሁ ለማ አድያም ቅዳሜ [[ነሐሴ ፲፪]] ቀን [[፲፰፻፴፮]] ዓ.ም. [[ደብረ ብርሃን]] አካባቢ [[አንጎለላ]] ከሚባል ሥፍራ ተወልደው፤ በ[[አንጎለላ መቅደላ ኪዳነ ምሕረት]] ቤተ ክርስቲያን [[ክርስትና]] ተነሱ።
አያታቸው [[ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ]] የልጁን መወለድ ሲሰሙ “ምን ይልህ ሸዋ” በሉት ብለው ስም
ምኒልክ እስከ ሰባት ዓመታቸው ድረስ [[መንዝ]] ውስጥ ጠምቄ በሚባል አምባ ከእናታቸው ዘንድ አደጉ።አያታቸው [[ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ]] ሲሞቱ የ[[ሸዋ]]ውን አልጋ የምኒልክ አባት ንጉሥ [[ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ]] ወረሱ።
|