ከ«ቁርአን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Quran cover.jpg|thumb|upright|የተዋበ የአረብኛዉ ቁርአን ሽፋን]]
ለመጀመርያ ጊዘ በአረበኛ የተጻፈዉ '''ቅዱስ ቁርአን''' ወይንም '''ቁርአን''') የመሃከለኛዉ አለም የ[[እስልምና]] የ[[እምነትቅዱስ ጽሁፍመጽሃፍ]] ነዉ፣ ይህ ጽሁፍም የመጣዉ በ[[አላህ]] ፍቃድ ቃሉን በ [[ጂብሪል]] አማካኝነት ለ[[ነብዩ ሙሀመድ]] የወረደ የ[[አላህ]] ቃል ነዉ. [[ቅዱስ ቁርአን]] ለመጀመርያ ጊዜ በአረበኛ ነበር የተጻፈዉ. አላህ ለቁራን ቃል ገብቶለታል እሱም ማነም ሰዉ መበረዝ እንደማይችል እና ማነም ሰዉ ቃሉንቀይሮ ህጉን ሊአሳስት እንደማይችል ነዉ አላህ ሁልጊዜም ከመበረዝ የሚጠብቀዉ በአለም ላይ ያለ ብጨኛ መስሃፍ ነዉ. ይሀም በ አማረኛ የተተረጎመ ቁራን ነዉ.
 
ቁርአን ሰዎች እና አጋንንት እንኳ ቢሰበሰቡ የሱብ ተመሳሳይ አንቀጽ ወይም [[አረፍተ ተነገር]] ማምጣት ይችሉ እንደሆነ ይሞክሩ በማለት ተአምረኛነቱን እና እውነተኛነቱን አረጋግጧል።