ከ«ቁርአን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አንድ ለውጥ ከ213.55.73.120 (ውይይት) ገለበጠ
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Quran cover.jpg|thumb|upright|የተዋበ የቁርአንየአረብኛዉ ቁርአን ሽፋን]]
ለመጀመርያ ጊዘ በአረበኛ የተጻፈዉ '''ቅዱስ ቁርአን''' ወይንም '''ቁርአን''') የመሃከለኛዉ አለም የ[[እስልምና]] የ[[እምነት ጽሁፍ]] ነዉ፣ ይህ ጽሁፍም የመጣዉ በ[[አላህ]] ፍቃድ ቃሉን በ [[ጂብሪል]] አማካኝነት ለ[[ነብዩ ሙሀመድ]] የወረደ የ[[አላህ]] ቃል ነዉ. [[ቅዱስ ቁርአን]] ለመጀመርያ ጊዜ በአረበኛ ነበር የተጻፈዉ. አላህ ለቁራን ቃል ገብቶለታል እሱም ማነም ሰዉ መበረዝ እንደማይችል እና ማነም ሰዉ ቃሉንቀይሮ ህጉን ሊአሳስት እንደማይችል ነዉ አላህ ሁልጊዜም ከመበረዝ የሚጠብቀዉ በአለም ላይ ያለ ብጨኛ መስሃፍ ነዉ. ይሀም በ አማረኛ የተተረጎመ ቁራን ነዉ.
'''ቁርዓን''' በ[[እስልምና]] ትምህርትና እምነት ዘንድ የ[[አላህ]] ቃል (ንግግር) ነው። በ[[ነብዩ መሀመድ]] አማካኝነት ለመላው [[የሰው ልጅ]] ነብይ እና መላክተኛ ሆነው ህዝቦች አንድ አምላክን ብቻ እንዲያመልኩ ለማስተማር ሲላኩ መመሪያቸው ቁርአን ነበር። ይህ ቁርአን ያለፉትን ህዝቦች ታሪክ የያዘ የሚመጣውን ነገር የሚተነብይ፡ የሰዎች ማህበራዊ እና መንፈሳዊ ህይወታቸው ምን መሆን እንዳለበት የሚያስተምር የተሟላ ቅዱስ መጽሃፍ ነው።
 
ቁርአን ሰዎች እና አጋንንት እንኳ ቢሰበሰቡ የሱብ ተመሳሳይ አንቀጽ ወይም [[አረፍአረፍተ ተነገር]] ማምጣት ይችሉ እንደሆነ ይሞክሩ በማለት ተአምረኛነቱን እና እውነተኛነቱን አረጋግጧል።
ቁርአን ከመበዘረዝ እና ከመከለስ የጠራ ነው። እንደዚህም የሰው ልጆች ሁሉ መመሪያ እንደሆነ ሳይበረዝ እና ሳይከለስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ይቆያል፤ ምክንያቱም [[አላህ]] እጠብቀዋለሁ ብሎ ቃል ስለገባለት ቁርአንን በተመለከተ [[እስላም|ሙስሊሞች]] ምንም አይነት ልዩነት የለባቸውም። በ[[አረብኛ]] ተጽፎ አንድ ቃል ይቅርና አንድ ፊደል እንኳ ሊጨመር ቢችል ወይም ቢቀነስ በቀጥታ በቀላሉ ማወቅ ይቻላል።
የሰው ልጆች በዚህ ምድርም ይሁን በመጭው አለም ሰላም እና እርጋታ ከፈለጉ ሙስሊም ሆነው በቁርአን መመራት አለባቸው የሚል ትምህርት ያቀርባል።