ከ«ግብፅ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Robot-assisted disambiguation: እንግሊዝ - Changed link(s) to ዩናይትድ ኪንግደም
No edit summary
መስመር፡ 29፦
የግርጌ_ማስታወሻ = |
}}
'''ግብፅ''' (ወይም '''ምጽር፣ ምሥር''' (አረብኛ مصر ) በሰሜን ምስራቅ [[ኣፍሪካ]] የምትገኝ አገር ናት። 77 ሚሊዮን ከሚሆነው ህዝቧ አብዛኛው ከ[[ናይል ወንዝ]] ዳርቻ በአንድ ኪሎሜትር ክልል ውስጥ ይገኛል። የግብፅ አብዛኛው መሬት በ[[ሰሃራ በረሃ]] ክልል ውስጥ ይገኛል። ዋና ከተማዋ ካይሮ ስትሆን ከአፍሪካም ትልቋ ከተማ ናት። ሌላ ትኩረት የሚሰጣት ከተማ [[አሌክሳንድሪያ]] (እስክንድርያ) ናት። አሌክሳንድሪያ የአገሪቱ ዋና ወደብ ስትሆን በህዝብ ብዛት ከአገሪቱ ሁለተኛ ናት።
 
ግብፅ በሰሜን ከ[[ሜዴቴራኒያን ባሕር]] በምሥራቅ ከ[[ቀይ ባሕር]]፤ በደቡብ ከ[[ኖብያ]]፤ በምዕራብ ከምድረ በዳው አገር ይዋሰናል። [[ነጭ አባይ]] በግብፅ መካከል ያደርግና ከደቡብ ወደ ምሥራቅ ይሄዳል። የአባይ ወንዝ የሚሞላው በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ ነው። በግብፅ የሚዘንበው አንድ አንድ ጊዜ ብቻ ስለ ሆነ ግብፅ በአባይ ለምቶ ይኖራል።