ከ«የ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥ Robot: Removing selflinks |
||
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:ደርግ ውሳኔ 1967.jpg|thumb|right|250px| የ
በ[[ደርግ]] ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቀጥተኛ ትዕዛዝ በአጠቃላይ ፷ የቀድሞው የዘውድ ሥርዓት ባለሥልጣናት በአንድ ላይ ያለፍርድ፣ በኅዳር 1967 ዓ.ም. ተገደሉ። እስከዚህ ድርጊት ድረስ ከ[[የካቲት]] [[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም ጀምሮ ያለደም ማፍሰስ ሲካሄድ የቆየውና በ[[መስከረም]] ወር የቀድሞውን የዘውድ ሥርዓት ያለአንዳችም ሽብር ከሥልጣን ያወረደው [[አብዮት]] ከዚህ ኢሰብዓዊ አድራጎት በኋላ እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ በደም የተጨማለቀ አድርጎታል።
|