ከ«ዮፍታሄ ንጉሤ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ሎሌ፦ መያያዣዎች ወደ 1 ልሳናት አሁን በWikidata ገጽ d:q3572399 ስላሉ ተዛውረዋል።
No edit summary
መስመር፡ 2፦
'''ቀኝ-ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤ''' ([[፲፰፻፺፯]] ዓ.ም. በደብረ ኤልያስ ቀበሌ፣ [[ጎጃም]] ተወልደው ሰኔ ፴ ቀን በ[[፲፱፻፴፯]] ዓ.ም. አረፉ<ref>መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ገጽ 13</ref>) ስመ ጥር [[ኢትዮጵያ]]ዊ ደራሲ ነበሩ። እኚህ ታላቅ ደራሲ በርካታ ድርሰቶችን የጻፉ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች አብዛኛዎቹ ለሕትመት አልበቁም።
 
የመጀመርያውን የ[[ኢትዮጵያ]] ሕዝብ መዝሙር “ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ በአምላክሽ ኃይል በንጉሥሽ” የሚለውን የደረሱት ቀኝጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ፤ ስለአገር ፍቅርና ጀግንነት የሚያወሱ በርካታ ድራማዎችና መዝሙሮችን የደረሱ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል “አፋጀሽኝ”፣ “እለቄጥሩ” ወይም “ጎበዝ አየን” ይገኙበታል፡፡ይገኙበታል። ከድል በኋላ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ከ[[1935|፲፱፻፴፭]] ዓ/ም እስከ ሕልፈታቸው ድረስ አገልግለዋል። [[የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር]] እና [[የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት]] በመታባበር [[ጳጉሜ ፪]] ቀን [[2004|፳፻፬]] ዓ/ም በ[[አዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ]] የተመረቁትን እና የቀኝ-ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤን እንዲሁም የደራስያን፤- ነጋድራስ[[አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ]]፣ [[ኅሩይ ወልደ ሥላሴ (ብላቴን ጌታ)|ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ]] እና አቶ [[ተመስገን ገብሬን ምስል የተቀረጸባቸው ቴምብሮችን ገበያ ላይ አውለዋል።<ref> ‘ሪፖርተር’ Ethiopian Reporter, “የአራት ደራስያን መታሰቢያ ቴምብሮች ታተሙ” 09 SEPTEMBER 2012 </ref>
==የድርሰት ሥራዎች==
* ተአምራዊው ዋሽንት ([[1923|፲፱፻፳፫]] ዓ/ም)