ከ«የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot-assisted disambiguation: እንግሊዝ - Changed link(s) to ዩናይትድ ኪንግደም |
|||
መስመር፡ 20፦
}}'''የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ''' ፲፫ኛው የ[[ፊፋ]] [[የዓለም ዋንጫ]] የነበረ ሲሆን ውድድሩ ከግንቦት ፳፫ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. በ[[ሜክሲኮ]] ተካሄዷል።
ፊፋ በመጀመሪያ [[ኮሎምቢያ]] ውድድሩን እንድታዘጋጅ የመረጣት ቢሆንም በኢኮኖሚያዊ ችግሮች ምክንያት ወደ ሜክሲኮ ተላልፏል። ውድድሩን ያሸነፈው [[አርጀንቲና]] ሲሆን የ[[ማራዶና]] ታዋቂ [[የእግዚአብሔር እጅ ጎል]]ም በዚሁ ውድድር ላይ በ[[ዩናይትድ ኪንግደም|እንግሊዝ]] ቡድን ላይ ነው የገባው።
[[መደብ:ፊፋ የዓለም ዋንጫ]]
|