ከ«ያኑስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 5፦
[[ማርቲን ዘኦፓቫ]] (1240 ዓ.ም. ገደማ)፣ የ''[[ሚራቢሊያ ዑርቢስ ሮማይ]]'' ኋለኛ ቅጂዎች፣ እና የ[[ጆቫኒ ዲ ማሪንዮላ]] ''ክሮኒኮን ቦሄሞሩም'' (1347 ዓ.ም.) ሁላቸው ሲስማሙ፣ ወደ ጣልያን አገር ፈልሶ [[ሥነ ፈለክ]]ን ፈጥሮ [[ናምሩድ]]ንም ያስተማረው የ[[ኖህ]] አራተኛ ወንድ ልጅ ያኑስ ነበረ።
ጣልያናዊ መኖኩሴ [[አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ]] ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ ([[1490]] ዓ.ም. የታተመ)፣ ያኑስ የኖኅ ልጅ ሳይሆን የኖኅ እራሱ ሌላ ስም ነው። ኖኅ በ[[አራራት]] ላይ [[ወይን]]ን ስለ ተከለ፣ የስሙ «ያኑስ» ትርጉም በ[[አራማይስጥ]] «ወይን» እንደሆነ ይላል። ከናምሩድ መንግሥት ቀጥሎ ያኑስ ከተሞችና ሠፈረኞች እየተከለ በዓለሙ ይዛወር ነበር። በመጨረሻ ያኑስ ካምን ከጣልያን አባርሮ መንግሥቱን ያዘ። በዚህ አቆጣጠር በጣልያን ሀገር የነገሠ
{{S-start}}
{{S-bef | before=[[ካም]] «ኤሴኑስ»}}
{{S-ttl | title=የራዜና ([[ጣልያን]]) ንጉሥ | years= 2292-2211 2211-2158 ዓክልበ. ግድም (አፈታሪክ)}}
{{S-aft | after=[[ክራኑስ ራዜኑስ]]}}
{{End}}
{{መዋቅር-ታሪክ}}
|