ከ«ሰብታ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 5፦
ዳሩ ግን በ[[1ኛው ክፍለ ዘመን]] የጻፈው አይሁዳዊ መምህር [[ፍላቭዩስ ዮሴፉስ]] እንዳለው፣ «የሰብታ ልጆች [[ግሪክ (ሕዝብ)|ግሪኮች]] አሁን አስታቦራውያን የሚሏቸው ናቸው።» በጥንት «አስታቦራስ» ማለት አሁን በ[[ሱዳን]]ና በ[[ኢትዮጵያ]] [[አትባራ ወንዝ]] የሚባል ስለ ሆነ፣ የሰብታ ኩሽ ልጆች በዚያ እንደ ሰፈሩ አመለከተ። በልማዳዊ መዝገብ የተወረሰው [[የኢትዮጵያ ነገሥታት|የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር]] ደግሞ ሰብታ ለ30 አመታት በ[[ኩሽ መንግሥት]] ላይ ንጉሥ ሆነ ይላል፤ ይህም ከ[[ካም]]፣ ኩሽና ሃባሢ በኋላ ሲሆን አመቶቹ ሲቆጠር ምናልባት ከ2259 እስከ 2229 ዓክልበ. ይሆናል። [[አባ ጎርጎርዮስ]] እንዳሉ የሰብታ ሌላ ስም «አቢሲ» ስለ ሆነ [[ሀበሻ]] የሚለው ስም ከዚህ ነው። በነገሥታት ዝርዝሩ ግን ሰብታ የሀባሢ ተከታይ ይባላል።
 
በ[[አኒዩስ]] ባሳተመ በአንዱ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ ይህ የኩሽ ልጅ ሰብታ (ወይም «ሳባትዮስ ሳጋ» ተብሎ) ከዚያ ዘመን በፊት በ[[ሳካ]]ዎች ([[እስኩቴስ]]) በ[[አርሜኒያ]]ና [[ባክትሪያ]] ላይ የነገሠ ሲሆን፣ የ[[መስጴጦምያ]] ንጉሥ [[ኒኑስ]] ከዙያከዚያ አባረረው። ከዚያም ዘመን በኋላ ከአፍሪካ ወደ [[ጣልያን]] ሂዶ በዚያው አገር ደቡብ ክፍል ነገሠ። ከዚህ በላይ [[ሳጉንቶ]] ከተማ በ[[እስፓንያ]] እንደ መሠረተ የሚል ልማድ አለ።
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ ነገሥታት]]