ከ«የኩሽ መንግሥት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 5፦
በ[[ኢትዮጵያ]] ታሪክ ጸሓፊዎች ዘንድ የኩሽ መንግሥት በ[[ካም]]ና በልጁ [[ኩሽ (የካም ልጅ)|ኩሽ]] ተመሠረተ። ይህ የኩሽ ወይም የኩሳ ሥርወ መንግሥት ግዛት እስከ [[ደጋ]] ድረስ ሲዘረጋ አንዳንድ ጎሣ ከውጭ አገር በተለይ ከ[[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] በዚያ ይሠፈር ነበር።
 
«ኩሽ» የሚለው ስም መጀመርያ በ[[ግብጽ]] መዝገቦች የታየው በ[[2 መንቱሆተፕ]] ዘመን ነው። ያው ፍርዖንፈርዖን በ2092 እና 2090 ዓክልበ. ግድም ከ[[2ኛው ፏፏቴ]] ወደ ደቡብ በኩሽ ላይ ዘመተ።
 
ከ[[16ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.]] እስከ [[11ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.]] ድረስ ኩሽ በዛሬው [[ሱዳን]] ለግብጽ አዲስ መንግሥት ተገዥ ነበር። ከዚያ እንደገና ነጻ ሆነ፣ በ[[8ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.]] የኩሽ ነገሥታት ደግሞ በግብጽ የ[[25ኛው ሥርወ መንግሥት]] ፈርዖኖች ሆኑ፤ እስከ [[ሶርያ]]ም ድረስ አገሩን አቀኑ።