ከ«ሰኔ ፳፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''ሰኔ ፳፬''' ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፪፻፺፬ኛው ቀን ሲሆን የ[[ፀደይ]] (በልግ)ወቅት ፹፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ [[ሉቃስ]] ፸፩ ቀናት፣ በዘመነ [[ዮሐንስ]]፤ በ ዘመነ [[ማቴዎስ]]፤ እና በ ዘመነ [[ማርቆስ]] ደግሞ ፸፪ ቀናት ይቀራሉ።
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==
*[[1768|፲፯፻፷፰]] ዓ/ም - አባ ፍራንሲስኮ ፓላው የተባለ የካቶሊክ ሚሲዮናዊ እና መቶ-ዓለቃ ሆሴ ዮአኪን ሞራጋ የተባሉ የ[[እስፓኝ]] አቅኚዎች የዛሬዋ [[ሳን ፍራንሲስኮ]] ከተማ በተቆረቆረችበት ሥፍራ ላይ የሚሲዮናዊ ቤት አቆሙ።
*[[1936|፲፱፻፴፮]] ዓ/ም - አለቃ [[ኪዳነ ወልድ ክፍሌ]] በተወለዱ በ፸፪ ዓመታቸው በዚህ ዕለት አርፈው [[ደብረ ሊባኖስ]] ተቀበሩ።
* [[1954]] - [[ሩዋንዳ]]ና [[ቡሩንዲ]] ከ[[በልጅግ]] ነጻነታቸውን አገኙ።▼
*[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም - በፊት የ[[ኢጣልያ]] ቅኝ ግዛት የነበረችው [[ሶማሊያ]] በዚህ ዕለት ነጻነቷን አገኘች።
[[Category:ዕለታት]]▼
*[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም - [[ጋና]] በዚህ ዕለት ሪፑብሊክ ስትሆን ክዋሜ ንክሩማ ፕሬዚደንት ተብለው [[ንግሥት ኤልሣቤጥ (ዳግማዊት)]]ን በመተካት የአገሪቱ ርዕሰ-ብሔር ሆኑ።
==ልደት==
=ዕለተ ሞት=
*[[1936|፲፱፻፴፮]] ዓ/ም - ታላቁ ኢትዮጵያዊ ምሁር አለቃ [[ኪዳነ ወልድ ክፍሌ]] በተወለዱ በ፸፪ ዓመታቸው በዚህ ዕለት አረፉ።
=ዋቢ ምንጮች=
*{{en}} http://en.wikipedia.org/wiki/July_1
{{ወራት}}
|