Content deleted Content added
|
|
'''አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲዩኒቨርሲቲ''' በ[[አዲስ አበባ]]፣ [[ኢትዮጵያ]] የሚገኝ የመጀመሪያውና ትልቁ የ[[መንግስት|መንግሥት]] የከፍተኛ ትምሕርት ተቋም ነው። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በ[[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] ዩኒቨርሲቲ ስምነት የ[[ኢትዮጵያ]]ን የትምህርት ፋናንና ዕርምጃን እንዲያሳይ [[ታኅሣሥ ፱]] ቀን [[1954|፲፱፻፶፬]] ዓ.ም. ከመመረቁ በፊት፣ መሠረቱ በንጉሠ ነገሥቱ [[ጥቅምት ፳፫]] ቀን [[1942|፲፱፻፵፪]] ዓ.ም. ተጣለ። ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ አዲስ አበባ በመባል ይታወቅ ነበር፤ በኋላም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የሚል ስያሜ የነበረው ሲሆን የዘውዳዊው መንግሥት ሥርዓት ካከተመ በኋላ የተመሠረተው ወታደራዊ መንግሥት አሁን በሚጠራበት ስሙ ሰይሞታል።
|