ከ«አቫሪስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''አቫሪስ''' ([[ግሪክኛ]]፦ Αυαρις /አዋሪስ/፣ [[ግብጽኛ]]፦ ሑት-ዋረት፣ ሐዋረት) ጥንታዊ የ[[ግብጽ]] ከተማ ነበረ።
 
በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] ውስጥ «[[ጣኔዎስ]]» ወይም «ጣይንስጣይናስ» በ[[አብርሃም]] ዘመን ከ[[ኬብሮን]] 7 ዓመታት በኋላ መሠራቱን ሲያመለከት ([[ኩፋሌ]] 11:23፣ [[ኦሪት ዘኊልቊ]] 13፡22)፣ የዚሁ አቫሪስ ሥፍራ ማለት ሳይሆን አይቀርም። በ[[ሂክሶስ]] ዘመን የሂክሶስ ዋና ከተማ ሆነ። በኋላ የግብጽ ኗሪ [[18ኛው ሥርወ መንግሥት]] ፈርዖን [[1 አህሞስ]] አቫሪስን ይዞ የሂክሶስ ወገን ከግብጽ አውጥቶ ወደ እስያ ([[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]]) እንደ መለሳቸው ይመስላል። በ[[19ኛው ሥርወ መንግሥት]] በአቫሪስ አጠገብ አዲስ ዋና ከተማ [[ፒ-ራምሴስ]] ተሠራ።
 
[[ስዕል:Minoan fresko avaris 2.png|thumb|300px|ከአቫሪስ ቤተ መንግሥት ፍርስራሽ የተገኘው የግድግዳ ስዕል በ[[ክኖሦስ]] ([[ቀርጤስ]]) ፈሊጥ ነው።]]