ከ«ቦትስዋና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 18፦
ሰዓት_ክልል = +2|
የስልክ_መግቢያ = +267}}
'''ቦትስዋና''' ወይም በይፋ '''የቦትስዋና ሪፐብሊክ''' ([[ሰጿና]]፡ Lefatshe la Botswana) በደቡባዊ አፍሪካ የምትገኝ ወደብ-የለሽ አገር ናት። ቦትስዋና የቀድሞ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ስትሆን ነፃነቷን በመስከረም ፳ ቀን ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. ከተቀዳጀች በኋላ መሪዎቿ በነፃ ዴሞክራሲያዊ ምርጫዎች ተመርጠዋል።
 
ቦትስዋና ሜዳማ ስትሆን ከሰባ ከመቶ በላይ በ[[ካለሃሪ]] በርሃ የተሸፈነች ናት። በደቡብና ደቡብ ምሥራቅ ከ[[ደቡብ አፍሪካ]]፣ በምዕራብና ሰሜን ከ[[ናሚቢያ]] እና በሰሜን ምሥራቅ ከ[[ዚምባብዌ]] ጋር ትዋሰናለች። ከ[[ዛምቢያ]]ም ጋር በደንብ ያልተወሰነ ቢበዛ በመቶ ሜትር የሚቆጠር ወሰን አላት።<ref>
{{Cite book
|url= http://www.afdb.org/fileadmin/uploads/afdb/Documents/Project-and-Operations/Multinational%20(Zambia-Bostwana)%20-%20AR%20-%20Kazungula%20Bridge%20Project.pdf
|title= Kazungula Bridge Project
|last= Darwa
|first= P. Opoku
|publisher= African Development Fund
|year= 2011
|page= Appendix IV
|accessdate=2012-05-04}} {{en}}</ref>
 
 
 
{{በአፍሪካ ውስጥ የሚገኙ አገሮች}}