ከ«የከለዳውያን ዑር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''የከለዳውያን ዑር''' ወይም '''ዑር ከላውዴዎን''' (ዕብራይስጥ፦ אוּר כַּשְׂדִים /ኡር ከሥዲም/) በ...»
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''የከለዳውያን ዑር''' ወይም '''ዑር ከላውዴዎን''' ([[ዕብራይስጥ]]፦ אוּר כַּשְׂדִים /ኡር ከሥዲም/) በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] መሠረት [[አብርሃም]] የተወለደበት ከተማ ነበረ።
 
በ[[ኦሪት ዘፍጥረት]] 11:28 ዘንድ [[ታራ]] የአብርሃምን ወንድም ሐራንን የወለደበት አገር የከለዳውያን ዑር ነበር፣ በ11:32 ታራ ከአብራም፣ [[ሎጥ]]ና [[ሦራ]] ጋር ከከለዳውያን ዑር ወጥተው በ[[ካራን]] ተቀመጡ።
 
በ[[ኩፋሌ]] 10፡24 መሠረት «የከለዳውያን ዑር» በ[[አርፋክስድ]] ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር በ1687 አመተ አለም ተሠርቶ ነበር። [[ሴሮሕ]]፣ [[ናኮር]]ና [[ታራ]] ሁላቸው በዛ ይኖሩ ነበር።
 
በቀድሞው [[አይሁድ]]ና [[አረብ]] ልማድ ግን «የከላውዴዎን ኡር» በስሜን [[ሜስጴጦምያ]] በ«ኡርፋ» ([[ኤደሣ]]) እንደ ተገኘ ይባላል። ሆኖም ይህ ቦታ «ኡርፋ» የሚለውን ስም ያገኘው በኋለኛ ዘመን (ከ300 ዓክልበ. በኋላ)
 
የ[[ሥነ ቅርስ]] ሊቅ [[ሌዮናርድ ዉሊ]] «የከላውዴዎን ኡር»ና በ[[ኤፍራጥስ]] ላይ በ[[ሱመር]] የነበረው [[ዑር]] አንድላይ እንደ ነበሩ አሳመነ።
 
{{መዋቅር}}
Line 5 ⟶ 13:
[[መደብ:የቀድሞ ከተሞች]]
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]]
 
[[en:Ur Kaśdim]]