ከ«መቀሌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 15፦
| caption = መቐለ
}}
'''መቐለ''' ([[አማርኛ]]፦ መቀሌ) የ[[ትግራይ]] ክልል [[ዋና ከተማ]] ናት። [[ከአዲስአዲስ አበባ]] 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን [[ኢትዮጵያ]] ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለዮሐንስለ[[ዮሐንስ አራተኛ፬ኛ]] ዋና ከተማ በመሆን በ[[19ኛው ክፈለ ዘመን]] ነው የተሰራቸው።የተመሠረተችው። መቐለ [[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በ ንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና አለምዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በ ታላቁበታላቁ አፍሪካዊ ጀነራልጄነራል ራስ አሉላ አባነጋ የተሰየመ [[መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ|አየረ ማርፍያማረፊያ]] አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ።
<gallery>
ስዕል:Mekele1890.jpg| መቐለ (1890 ዓ.ም.)