ከ«መቀሌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Bot: Migrating 27 interwiki links, now provided by Wikidata on d:q332319 (translate me)
No edit summary
መስመር፡ 1፦
{{የቦታ መረጃ
| ስም = መቀሌመቐለ
| native_name = መቐለ
| ሌላ_ስም = መቀሌ
| አገር = ኢትዮጵያ
| lat_deg = 13
መስመር፡ 13፦
| የሕዝብ_ቁጥር = 169,207
| ስዕል = Mekele_Street.jpg
| caption = መቀሌመቐለ
}}
'''መቀሌመቐለ''' ([[ትግርኛአማርኛ]]፦ መቐለመቀሌ) የ[[ትግራይ]] ክልል [[ዋና ከተማ]] ናት። [[አዲስከአዲስ አበባ]] 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን [[ኢትዮጵያ]] ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቀሌ ለ[[ዮሐንስለዮሐንስ አራተኛ]] ዋና ከተማ በመሆን በ[[19ኛው ክፈለ ዘመን]] ነው የተሰራቸው። መቐለ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በ ንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በ ታላቁ አፍሪካዊ ጀነራል ራስ አሉላ አባነጋ የተሰየመ አየረ ማርፍያ አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ።
<gallery>
ስዕል:Mekele1890.jpg| መቀሌ (1890 ዓ.ም.)
መስመር፡ 24፦
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ ከተሞች]]
[[መደብ:መቀሌመቐለ]]