ከ«ባሕር ዳር ግንቦት ሃያ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ ሎሌ፦ መያያዣዎች ወደ 1 ልሳናት አሁን በWikidata ገጽ d:q2671159 ስላሉ ተዛውረዋል። |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
{{የቦታ መረጃ
| ስም = ባሕር-ዳር ግንቦት ሃያ ዓለም አቀፍ
| ሌላ_ስም =
| አገር = ኢትዮጵያ
መስመር፡ 16፦
}}
'''የባሕር-ዳር ግንቦት ሃያ ዓለም አቀፍ
የባሕር-ዳር ግንቦት ሃያ ዓለም አቀፍ
[[የኢትዮጵያ አየር መንገድ]] ባሕር-ዳርን እና [[መቀሌ]]ን ከ[[ካርቱም]] ጋር ለማገናኘት የተጀመረው አዲሱ ዓለም አቀፍ በረራ የሁለቱን አገራት የ[[ንግድ]]፣ የ[[ቱሪዝም]]ና የ[[ዲፕሎማሲ]] ግንኙነት ወደ ከፍተኛ ምዕራፍ ለማሸጋገር የላቀ ሚና እንደሚኖረው ሲገመት፤ የበረራ መስመሩ በሳምንት ለሦሰት ቀናት የሚከናወን ሲሆን ሰሜን [[ሱዳን]]ን ከሰሜን የአገራችን ክፍል በቀጥታ የሚያገናኝ ነው።
|