ከ«ባሕር ዳር ግንቦት ሃያ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ሎሌ፦ መያያዣዎች ወደ 1 ልሳናት አሁን በWikidata ገጽ d:q2671159 ስላሉ ተዛውረዋል።
No edit summary
መስመር፡ 1፦
{{የቦታ መረጃ
| ስም = ባሕር-ዳር ግንቦት ሃያ ዓለም አቀፍ አየርጥያራ ማረፊያጣቢያ
| ሌላ_ስም =
| አገር = ኢትዮጵያ
መስመር፡ 16፦
}}
 
'''የባሕር-ዳር ግንቦት ሃያ ዓለም አቀፍ የአየርጥያራ ማረፊያጣቢያ''' ከ[[ባህር ዳር]] ከተማ በስተ ምዕራብ ስምንት ኪሎ ሜትር ርቀት፣ በ1821በ፩ሺ፰መቶ፳፩ ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ የአየር ጣቢያ ነው።
 
የአየርጥያራ ጣቢያው አንድ [[አስፋልት]] የለበሰ የሦስት ሺ ሜትር ርዝመት በአርባ አምስት ሜትር ስፋት ያለው የ[[ኮንክሪት]] ማኮብኮቢያ ያለው ሲሆን በአሁኑ ጊዜ እንደ [[ቦይንግ 757]] የመሳሰሉ ሦስት የጭነትና አራት [[ቦምባርዲዬር]] የመንገደኛ አየር ዠበቦችንጥያራዎችን ለማቆም የሚያስችል ሥፍራ አለው። አየርጥያራ ማረፊያውጣቢያው ዓለም አቀፍ በረራዎችን ለማከናወን የሚያስችሉት እንደ [[ጉምሩክ]]፣ [[ኢሚግሬሽን]]፣ የደህንነት ተቋማትና [[ኳራንቲን]] የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ያሟላ ነው።
 
የባሕር-ዳር ግንቦት ሃያ ዓለም አቀፍ የአየርጥያራ ማረፊያጣቢያ በሳምንት በአማካይ ሃያ አንድ በረራዎችን በማስተናገድ ላይ የሚገኝ ሲሆን በአካባቢው እያደገ ለመጣው የ[[አበባ]]፣ [[ፍራፍሬ]]ና [[አትክልት]] ምርቶች ማቆያ የሚሆንና 150 ቶን የማከማቸት አቅም ያለው የቀዝቃዛ መጋዘንም ከ50 ሚሊዮን [[ብር]] በሚበልጥ ወጪ ገንብቶ አጠናቋል።
 
[[የኢትዮጵያ አየር መንገድ]] ባሕር-ዳርን እና [[መቀሌ]]ን ከ[[ካርቱም]] ጋር ለማገናኘት የተጀመረው አዲሱ ዓለም አቀፍ በረራ የሁለቱን አገራት የ[[ንግድ]]፣ የ[[ቱሪዝም]]ና የ[[ዲፕሎማሲ]] ግንኙነት ወደ ከፍተኛ ምዕራፍ ለማሸጋገር የላቀ ሚና እንደሚኖረው ሲገመት፤ የበረራ መስመሩ በሳምንት ለሦሰት ቀናት የሚከናወን ሲሆን ሰሜን [[ሱዳን]]ን ከሰሜን የአገራችን ክፍል በቀጥታ የሚያገናኝ ነው።