Content deleted Content added
|
|
[[ስዕል:Woldegiorgis.jpg|thumb|right|ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ]]
'''ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ''' ([[1893|፲፰፻፺፫]] ዓ/ም - [[1968|፲፺፻፷፰፲፱፻፷፰]] ዓ/ም) በ[[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] መንግሥት በተላለያዩ ጊዜያት የፅሕፈት፤ የእርሻ፤ የአገር ግዛት እና ገንዘብ ሚኒስቴር እንዲሁም የጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ በመሆን አገልግለዋል። በሥነ ፅሁፍም መስክ ላይ የድርሰት መፅሐፍቶችን ያበረከቱ እንደዚሁም በትውልድ አገራቸው [[ቡልጋ]] ቤተ ክርስቲያን ያሠሩ ትልቅ ሁለ ገብ ሰው ነበሩ። ወደፊት የንጉሠ ነገሥቱን መንግሥት የሚደመድመው የስድሳ ስድስቱ [[አብዮት]] በተፋፋመበት ወቅት፣ እኚህ ሰው ለሕክምና ወደ [[ሎንዶን]] መጥተው ሲታከሙ ቆይተው [[ሐምሌ 20|ሐምሌ ፳]] ቀን [[1968|፲፺፻፷፰]] ዓ/ም እዚያው አርፈው ኬንሳል ግሪን (እንግሊዝኛ፦ Kensal Green Cemetery) በሚባል የመቃብር ሥፍራ ተቀበሩ። <ref> http://en.wikipedia.org/wiki/Wolde_Giyorgis_Wolde_Yohannes</ref>
==የወጣትነት ዘመናት==
|