ከ«ሰብለ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Seblewongel stamp.jpg|200px|right|thumb| የእቴጌ ሰብለ ወንጌል መታሰቢያ ቴምብር]]
እቴ (እቴጌ) '''ሰብለ ወንጌል''' (1482- 15601560ዓ.ም.) የዓፄ [[ልብነ ድንግል]] ሚስት ስትሆን ከእናት ንግስትከንግስት [[እሌኒ]] ሞት በሁዋላ በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራንቦታ ያገኘችየነበራት ሴት መሪ ናት። በነበረችበትየነበረችበት ዘመን፣ የ[[አህመድ ግራኝ]] ጦር በ[[ቱርክ]] ጠመንጃ አንጋቢወች ታግዞ ብዙ የኢትዮጵያን ክፍል የተቆጣጠረበት ዘመንወቅት ነበር። በዚህ የጦርነት ዘመን የመጀምሪያ ልጇ [[ፍቅጦር]] ሲገደል አራተኛው ልጇ ( የወደፊቱ [[አጼ ሚናስ]] ተማርኮ) በምርኮ ወደ [[የመን (አገር)|የመን]] ተግዟል።ተግዞ ነበር። ሰብለ ወንጌልዓፄ የአዳሎችንልበነ ጦርድንግል እስከመጨረሻውበ1540 የታገለችንዓ.ም. ባሏ በ[[ደብረ ዳሞ]] ([[ትግራይ]]) በ1540 በህመም ከሞተ በኋላ ሁሉሳይቀር እጅ ሳትሰጥ ከተራራው ምሽግ ወርዳ የፖርቱጋልን ጦር በመቀላቀል የ[[አዳል]]ን ጦር እስከመጨረሻው ታግላ አታግላለች።
 
ከባሏባሏ ሞት ኋላ1540 ሲሞት ሁለተኛ ልጇ አጼ [[ገላውዲወስ]] ንጉስ ሆነ። ይህ ልጇ በደቡብ ክፍል ውጊያ ከፍቶ በመታገል ላይ እያለ በ[[ክሪስታቮ ደጋማ]] የሚመራው የ[[ፖርቹጋል]] ጦር [[ምጽዋ]] ላይ አረፈ። ይህ የሆነው እቴ ሰብለ ወንጌል [[ደብረ ዳሞ]] ተራራ ላይ ለአንድ አመት እጅ ሳትሰጥ በአህመድ ግራኝ ተከባ ከተቀመጠች በኋላ ነበር። ከተራራው ምሽጓ ላይ ሆና ከፖርቹጋሎቹ ጋር በመደራደር ወጃጅ መሆናቸውን ካረጋገጠች በኋላ ከፖርቹጋሎቹ የጦር ቀጠና ጋር ተቀላቀለች። እበቅሎዋከበቅሎዋ ላይ ቁጭ ብላም የፖርቹጋሎቹንየፖርቹጋሎቹ 400 ሰራዊትውታደሮች በፊቷ በፊቱዋሲያልፉ ሲያልፍትመረምር እንደመረመረችእንደነበር ታሪክ ያትታል።
 
የንግስቲቷን ድጋፍ ተከትሎ የአካባቢው ህዝብ ለፖርቹጋሎቹ ምግብና እርዳታ እንዳደረገ ይዘገባል።እንዳደረገ፤ ብዙወችም ይህን ሰራዊት እንደተቀላቀሉ ይነገራል። ቁስለኛውን በማከም፣ የለበሰችውንም ጥምጣም በመቅደድ ባንዴጅ በመስራት፣ ለሞቱትም በማልቀስ በጦር ውሎው ሁሉ ተሳታፊ ነበረች። በ1543 የክሪስታቮና ከደቡብ በኩል የመጣው የገላውዲወስ ሃይሎች ተገናኝተው በማበር አህመድ ግራኝን አሸነፍው ገደሉት። የግራኝ ሚስት [[ባቲ ድል ወምበሬ]] ብታመልጥም ልጇ መሃመድ ግን ተማርከ።ተማርኮ ነበር።
 
በዚህ ጊዜ የመን የተጋዘውን የልጇን የ[[ሚናስ]]ን መፈታት ጉዳይ ለመፈታት ከ[[ድል ወምበሬ]] ጋር በመልዕክተኛ ለመወያየት ችላለች። ሚናስ በዚህ ጊዜ ለቱርኩ መሪ [[ሱልጣን ሱሊማን]] በየመን ተልኮ ነበር። ይህ የተጋዘው ልጇ በድርድሩ መሳካት ምክንያት [[አይባ]] ላይ ከእናቱ ከሰብለ ወንጌል ሊቀላቀል ችሏል።
 
ከ6 አመት ጦርነት በኋላ [[ገላውዲወስ]] ተገደለና [[ሚናስ]] ስልጣን ላይ ወጣ። ለሚቀጥሉት 4 አመታት፣ እንደቀደመችው [[ንግስት እሌኒ]] በመንግስቱ ውስጥ ከፍተኛ ተሰሚነትን አገኘች። ቀጥሎም በ[[ካቶሊክ]] እና በ[[ኦርቶዶክስ]] ሃይማኖት መካከል በተነሳው ሽኩቻ የኦርቶዶክስ ሃይማኖትን በመደገፍ በጽናት ቆማለች። ይሁንና በዚህ ምክንያት በተነሳው ጸብ የፖርቹጋል ካቶሊኮች ሊገደሉ ሲሉ በማማለድ ስራ ጉዳት እንዳይደርስባቸው አድርጋለች። [[ቤርሙዴዝ]] የተባለው ታውቂው የፖርቹጋል ተጓዥም ንጉሱን ገላውዲወስን በማናደዱ ከመገደል የተረፈው በሰብለ ወንጌል ተራዳኢነት ነበር። የስፔኑ ጀስዊት ፓትሪያርክ [[ኦቨዶ]]ም ከሞት የተረፈው በንግስቲቱ ምክንያት ነበር። [[ሠርፀ ድንግል]]ን ወደስልጣን እንዲወጣም ከጦረኞቹ በላይ ያገዘችው እናት ንግስት ሰብለ ወንጌል ነበረች። ይህ ምርጫዋምምርጫዋ ጥበብ የተሞላበትየተሳካ ነበር ምክንያቱም ሰርጸ ድንግል ለ34 አመት ሲገዛ አገሪቱን በመከላከል ወደ ሰላም አሸጋግሯል። <ref>ሪታ ፓንክኸርስት http://www.oneworldmagazine.org/focus/etiopia/women2.html</ref>
 
ሰብለ ወንጌል በአጼ[[ሠርፀ ድንግል]] ዘመን፣ በ1560 ዓ.ም. [[አመድ በር]] በተባለ ቦታ አረፈች።