ከ«ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
መስመር፡ 34፦
== ድርሰቶች ==
አጼ '''ዘርአ ያዕቆብ''' በጦር ውሎአቸው ብቻ ሳይሆን የሚታወቁት፣ 3 መጻህፍትንም በመድረስና ለትውልድ በማቅረብ ጭምርም ነው። እነሱም [[መጽሃፈ ብርሃን]]፤ [[ጦማረ ሃይማኖት]]፤ [[መጽሃፈ ምላድ]] ና [[መጽሃፈ ስላሴ]] ይሰኛሉ። እነዚህ መጽሐፎች ሃይማኖታዊ ይዘት ያላቸው ሆነው በዘመናቸው የተነሱትን ለመስቀልና ለስእልመስገድ የተገባ አይደለም የሚሉትን ደቀ እስጢፋ የተባሉትን ክርስቲያኖች ለማውገዝ ያገለገሉም ናቸው።
== በተረፈ ==
|