ከ«ግንቦት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: lt:Pašonsas
No edit summary
መስመር፡ 5፦
«ግንቦት» ከግዕዙ «ግንባት» ከሚለው ቃል የተባዛ ነው።<ref>[http://ethiopic.org/Calendars/ The Ethiopic Calendar]</ref> የግንቦት ወር የክረምት ጎረቤት ቢሆንም ሙቀታማ፣ ደረቃማ እና [[ዝንብ]] የሚበዛበት ወር ነው። በዚህም ጸባዩ ብዙ ምሳሌያዊ አነጋገሮችን አፍርቷል።
 
አባቶች "በግንቦት አንድ ዋንጫ ወተት" ይላሉ፡፡ይላሉ። ”ኅብረ ብዕር” በተባለው መጽሐፋቸው፣ አቶ ካሕሣይ ገብረ እግዚአብሔር፣ ብሂሉ ሰውነታችን ኃይለኛውን የግንቦት ሙቀት መቋቋም ይችል ዘንድ አንጀት የሚያርስ፣ ቆዳን የሚያለሰልስ፣ የጠፋ አቅምን የሚመልስ ወተት ማግኘት አለበት ለማለት ነው፡፡ነው። ይላሉ
 
ሌላም ብሂል አለ፡፡አለ። "በ[[ነሐሴ]] ባቄላ፣ በግንቦት አተላ" የሚለውም ሰው ብቻ ሳይሆን ከብቶችም በደረቃማው ገጽታ ምክንያት በግንቦት ወር ምን ያህል እንደሚጐዱ ያሳያል፡፡ያሳያል። በመሆኑም በወሩ አተላ እንደሚወደድ አመልካች ነው፡፡ነው።
 
ግንቦት ጎልታ የምትታወቀው በተለይ ዓመት ካመት ከልደታ ጋር ነው፡፡ነው። ልዩ ክብር አላት፤ ድግስም አላት፡፡አላት። ከንፍሮ እስከ ቂጣ ብሎም እስከ እርድ ድረስ ይፈጸምባታል፡፡ይፈጸምባታል።
 
በ[[ኦሮሞ]] ሕዝብ ባህላዊ ሥርዓት ደግሞ "[[ቦረንተቻ]]" የሚከበርበት ወር ነው፡፡ነው። ጐጆ የወጣ ሁሉ ከሠላሳ ቀናት በአንዱ (ራሱ በመረጠው) ድግስ መደገስ አለበት፤ በድግሱ መቅረብ ያለባቸው የድግስ ዓይነቶችም ቂጣ፣ ቆሎ፣ ጉሽ ጠላና በግ ናቸው፤ ለድግሱ የሚታረደው በግ፣ ሙሉ ጥቁር ሆኖ ግንባሩ ላይ ነጭ ምልክት ያለበት መሆንም ይኖርበታል፡፡ይኖርበታል። የድግሱ ሥነ ሥርዓት የሚከናወነው ከመሸ በኋላ ማለትም ከብት በረት ከገባ በኋላ ሲሆን፣ ለዝግጅቱ ተብሎ የሚታረደው የበግ ሥጋ መበላት ያለበት ተጠብሶ ነው፡፡ነው። ከዚህ ውጭ ሥጋው በወጥ መልክ ተሠርቶ ወይም በጥሬው መብላት አይፈቀድም፡፡አይፈቀድም።
 
{{ወራት}}