ከ«ዳግማዊ ምኒልክ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 150፦
==የሥልጣኔ በሮች==
==የዕምዬ ምኒልክ ዘመን ፍጻሜ==
አቶ [[ተክለጻድቅ መኩርያ]] ስለ ዕምዬ ምኒልክ ዜና ዕረፍት፣ ‹‹ዐፄ«ዐፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ አንድነት››አንድነት» መጽሐፍ ላይ ካሠፈሩት ሀተታ የሚከተለው ይገኝበታል፡፡ይገኝበታል።
 
ንጉሠ ነገሥት በ[[1900|፲፱፻]] ዓ/ም የዠመራቸው በሽታ እየጸና ሔዶ በመጨረሻ ሰውነታቸው ዝሎ፣ አንደበታቸው ተዘግቶ እንደቆየ በ[[ታኅሣሥ ፫]] ቀን [[1906|፲፱፻፮]] ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ተለዩ። የ[[ሸዋ]] ንጉሥ ([[1857|፲፰፻፶፯]]-[[1881|፲፰፻፹፩]]) በኋላም፣ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ([[1882|፲፰፻፹፪]]-[[1906|፲፱፻፮]]) በነበሩበት ዘመን ሁሉ ክፉውን በክፉ ሳይሆን፣ ክፉውን በደግነት እየመለሱ ጥፋትን ሁሉ በትዕግሥት እያሸነፉ፣ አገር የሚሰፋበትን ልማት የሚዳብርበትን፣ ሕዝብ ዕረፍትና ሰላም የሚያገኝበትን ከማሰብና ከመፈጸም አልተቆጠቡም፡፡አልተቆጠቡም። የ[[አውሮፓ]]ን ኃያል መንግሥት በጦር ሜዳ በማሸነፍ ኢትዮጵያን በዓለም እንድትደነቅ አድርገዋል፡፡አድርገዋል።
አቶ [[ተክለጻድቅ መኩርያ]] ስለ ዕምዬ ምኒልክ ዜና ዕረፍት፣ ‹‹ዐፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ አንድነት›› መጽሐፍ ላይ ካሠፈሩት ሀተታ የሚከተለው ይገኝበታል፡፡
 
የዳግማዊ አፄ ምኒልክን ዜና ዕረፍት በወቅቱ ለመደበቅ ቢሞከርም ወሬው ካንዱ ወደሌላው እየተላለፈ ነገሩን የተረዳው ሁሉ፣ ‹‹እምዬ«እምዬ ጌታዬ፣ እምዬ አባቴ››አባቴ» እያለ በየቤቱ ያለቅስ ነበር፡፡ነበር። ከአልቃሾቹ አንዱ፣ ‹‹ፈረስ«ፈረስ በቅሎ ስጠኝ ብዬ አለምንህም አምና ነበር እንጂ ዘንድሮ የለህም፤››የለህም፤» አለ ይባላል፡፡ይባላል። በንጉሠ ነገሥቱም ሞት ዋናዎቹ ሐዘንተኞች ባለቤታቸው እቴጌ ጣይቱ፣ ልጃቸው ወይዘሮ ዘውዲቱና ብዙ መኳንንት አሉ፡፡አሉ። በልቅሶውም ጊዜ እቴጌ ጣይቱ፣ ‹‹ነጋሪት ማስመታት፣ እምቢልታ ማስነፋት ነበረ ሥራችን፣ ሰው መሆን አይቀርም ደረሰ ተራችን›› ብለው ገጠሙ ይባላል፡፡ይባላል።
ንጉሠ ነገሥት በ[[1900|፲፱፻]] ዓ/ም የዠመራቸው በሽታ እየጸና ሔዶ በመጨረሻ ሰውነታቸው ዝሎ፣ አንደበታቸው ተዘግቶ እንደቆየ በ[[ታኅሣሥ ፫]] ቀን [[1906|፲፱፻፮]] ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ የ[[ሸዋ]] ንጉሥ ([[1857|፲፰፻፶፯]]-[[1881|፲፰፻፹፩]]) በኋላም፣ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ([[1882|፲፰፻፹፪]]-[[1906|፲፱፻፮]]) በነበሩበት ዘመን ሁሉ ክፉውን በክፉ ሳይሆን፣ ክፉውን በደግነት እየመለሱ ጥፋትን ሁሉ በትዕግሥት እያሸነፉ፣ አገር የሚሰፋበትን ልማት የሚዳብርበትን፣ ሕዝብ ዕረፍትና ሰላም የሚያገኝበትን ከማሰብና ከመፈጸም አልተቆጠቡም፡፡ የ[[አውሮፓ]]ን ኃያል መንግሥት በጦር ሜዳ በማሸነፍ ኢትዮጵያን በዓለም እንድትደነቅ አድርገዋል፡፡
 
ከ[[ልጅ ኢያሱ]] ቀጥለው [[ንግሥት ዘውዲቱ|ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ወለቱ ለምኒልክ]] ተብለው የነገሡት ልጃቸው ወይዘሮ ዘውዲቱ የሚከተለውን ሙሾ አወረዱ፡፡አወረዱ። ሙሾውም በ‹‹ዐፄበ«ዐፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ አንድነት››አንድነት» መጽሐፍ ላይ እንዲህ ተከትቧል
የዳግማዊ አፄ ምኒልክን ዜና ዕረፍት በወቅቱ ለመደበቅ ቢሞከርም ወሬው ካንዱ ወደሌላው እየተላለፈ ነገሩን የተረዳው ሁሉ፣ ‹‹እምዬ ጌታዬ፣ እምዬ አባቴ›› እያለ በየቤቱ ያለቅስ ነበር፡፡ ከአልቃሾቹ አንዱ፣ ‹‹ፈረስ በቅሎ ስጠኝ ብዬ አለምንህም አምና ነበር እንጂ ዘንድሮ የለህም፤›› አለ ይባላል፡፡ በንጉሠ ነገሥቱም ሞት ዋናዎቹ ሐዘንተኞች ባለቤታቸው እቴጌ ጣይቱ፣ ልጃቸው ወይዘሮ ዘውዲቱና ብዙ መኳንንት አሉ፡፡ በልቅሶውም ጊዜ እቴጌ ጣይቱ፣ ‹‹ነጋሪት ማስመታት፣ እምቢልታ ማስነፋት ነበረ ሥራችን፣ ሰው መሆን አይቀርም ደረሰ ተራችን›› ብለው ገጠሙ ይባላል፡፡
 
ከ[[ልጅ ኢያሱ]] ቀጥለው [[ንግሥት ዘውዲቱ|ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ወለቱ ለምኒልክ]] ተብለው የነገሡት ልጃቸው ወይዘሮ ዘውዲቱ የሚከተለውን ሙሾ አወረዱ፡፡ ሙሾውም በ‹‹ዐፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ አንድነት›› መጽሐፍ ላይ እንዲህ ተከትቧል
<blockquote>
«እልፍ ነፍጥ በኋላው፣ እልፍ ነፍጥ በፊት፣ ባለወርቅ መጣብር አያሌው ፈረስ፣ <br/>
ይመስለኝ ነበረ ይኼ የማይፈርስ፡፡የማይፈርስ። <br/>
ሠላሳ ሦስት ዘመን የበላንበቱ የጠጣንበቱ፣ <br/>
የትሣሥ ባታ ለት ተፈታ ወይ ቤቱ፡፡ቤቱ። <br/>
ብትታመም ልጅህ እጅግ ጨነቀኝ፣ ብትሞትስ አልሞትም እኔ ብልጥ ነኝ፡፡ነኝ። <br/>
ወልደውኛል እንጂ እኔ አልወለድሁዎ፣ አንዠቴን ተብትበው ምነው መሔድዎ፡፡መሔድዎ። <br/>
አሳዳጊ አላንተ አላውቅም እናት፣ ምነዋ ሞግዚቴ እንዲህ ያል ክዳት፡፡ክዳት። <br/>
ቀድሞ የምናየው የለመድነው ቀርቶ፣ እንግዳ ሞት አየሁ ካባቴ ቤት ገብቶ፡፡ገብቶ። <br/>
እጅግ አዝኛለሁ አላቅሽኝ አገሬ፣ የሁሉ አባት ሞቶ ተጐዳችሁ ዛሬ፡፡ዛሬ። <br/>
ትንሽ ትልቅ አይል ለሁሉ መስጠት፣ ከጧት እስከ ማታ ያለመሰልቸት፡፡ያለመሰልቸት። <br/>
ድርቅ ሆኗል አሉ ዘንድሮ አገራችሁ፣ ዝናሙ ሲጠፋ ምነው ዝም አላችሁ፡፡አላችሁ። <br/>
አሻግሬ ሳየው እንዲያ በሰው ላይ <br/>
መከራም እንደሰው ይለመዳል ወይ።»<ref>Minilik Wuhibe Slassie facebook.com</ref>
</blockquote>